Friday, February 28, 2014

የ 91 ሚሊዮን ህዝብን ድምፅ ያፈነው መንግስት!


እኔ እንኳን ብዙም ፀሐፊ ባልሆንም አንድ ወንድማችን የኢሳት የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላይ በመገኘት አጠር ባለ ሁኔታ አፍሪካ ውስጥ ስላለው የነፃ ሚድያ ስርጭት የሰጠው አጭር ተጨባጭ ገለፃ ስላስደሰተኝ እኔ ደግሞ ለምን በፅሑፍ መለክ በአጭሩ ለአምባብያን አላቀርበውም ብዬ ነው ይሄን ፁሑፍ ለመፃፍ የተነሳሳውት:: በዚ ፅሑፌ ላይ የተወሰኑ የአፍሪካ አገራትን የነፃ ሚድያ ሽፋናችውን ለማየት የምሞክር ሲሆን ብዙውን መረጃም የወሰድኩት ከዊኪፒድያ ዌብ ሳይት ነው::
press
በመጀመሪያ ኢትዮጲያን እንመለከት፣ ኢትዮጲያ ከአፍሪካ በህዝብ ብዛት በሁለተኛ ደረጃ የምትገኝ ስትሆን የነፃ ሚድያ ስርጭት በምንመለከትበት ጊዜ የመጨረሻዎቹን ደረጃ ትይዛለች:: ለዚህ ምስክር በ 2013 እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር የወጣው የአለም የነፃ ሚድያ ሰንጠረዥ ነው:: ኢትዮጲያ አንድ ዋና የቴሌቨዥን ፕሮግራም ማሰራጫ ጣቢያ ሲኖራት በዛ ውስጥም ኢቲቪ ይሰራጫል የተቀሩት አዲስ ቲቪ ፣ ቲቪ ኦሮሚያ እና ድሬ ቲቪ ግን በክልል የተወሰኑ ናችው:: ሌላው ከአስር ብዙም የማይበልጡ የግል እና የመንግስት የሆኑ አጭር ሞገድ እና የኤኤም ራዲዮ ማሰራጫ ጣቢያወች አሉዋት::ነገር ግን ሁሉም የቴሌቨዥን እና የራድዮ ስርጭቶች በመንግስት ቁጥጥር ስር ናችው:: በግለሰብ ደረጃ ድምፃችውን ለማሰማት የሚሞክሩትን ደግሞ የእስር ቤት እራት ይሆናሉ:: በተቃራኒው እዚው ጎሮቤት ሀገር ኬንያን እንመልከት ፣ ኬንያ የኢትዮጵያን ግማሽ ያህል ህዝብ ሲኖራት የሚያስገርመው ግን ከ አስራ አምስት በላይ የግልና የመንግስት የቴሌቭዥን ፕሮግራም ማሰራጫ ጣቢያወች ሲኖሯት ከ ዘጠና በላይ የኤፍኤም ማሰራጫ ጣቢያወች አሉዋት::ቁጥራችውም በጣም ብዙ የሆኑ ጋዜጣና መፅሔቶች በየእለቱ ይታተማሉ::የመንግስት ሚድያወች በተወሰነ መልኩ የመንግስት ተፅህኖ ሲኖርባችው ሁሉም የግለሰብ ሚድያወች ግን ከመንግስት ገለልተኛ ናችው::በጣም ብዙ

Ethiopians return home to a bleak future


Rebecca Murray
More than 150,000 Ethiopians have been deported from Saudi Arabia in recent months
Addis Ababa, Ethiopia – Ahmed, 20 years old, weakly sits down in a chair under the hot sun, dazed, as young men and women jostle in the yard around him. He has just been deported from Saudi Arabia after a month-long imprisonment, like the others at this crowded migrant transit center in Ethiopia’s capital.
But Ahmed’s ordeal is unique. He bears fresh scars across his knees, down his upper arms, and across his stomach. With a medical investigation by an Ethiopian doctor still ongoing, preliminary results show so far that Ahmed is missing his left kidney.
SONY DSC
Ahmed woke up in a Riyadh hospital with his kidney removed photo by Rebecca Murray/Al Jazeera
His short-term memory fails him. Ahmed, who comes from Ethiopia’s central Amhara region, does remember paying a couple hundred dollars to human smugglers for the dangerous, illegal passage to Djibouti, across the sea to Yemen, and north to Saudi Arabia.
He worked for a year and a half as a carpenter in Riyadh, living with other Ethiopian migrants and

Remarks on the Release of the Annual Country Reports on Human Rights


 

 

John_Kerry_headshot_with_US_flag
Remarks
John Kerry
Secretary of State
Press Briefing Room
Washington, DC
February 27, 2014

Well, good morning, everybody. Excuse me. I’ve got a little allergies this morning, I think.
I’m delighted to be here this morning for the second Human Rights report that I have issued as Secretary, and I’m particularly pleased to be here with our Acting Assistant Secretary for Democracy, Human Rights, and Labor, Uzra Zeya, who as I think all of you know, is performing these responsibilities in the capacity as an interim assistant secretary but who has done just a spectacular job and has led the Department in a year-long process to track and make the assessments that are reflected here. So I thank her for a job particularly well done on this year’s Human Rights Report.
The fundamental struggle for dignity, for decency in the treatment of human beings between each other and between states and citizens, is a driving force in all of human history. And from our own nation’s journey, we know that this is a work in progress. Slavery was written into our Constitution before it was written out. And we know that the struggle for equal rights, for women, for others – for LGBT community and others – is an ongoing struggle. And it’s because of the courage and commitment of citizens in each generation that the United States has come closer to living up to

2013 Human Rights Reports: Ethiopia


BUREAU OF DEMOCRACY, HUMAN RIGHTS, AND LABOR
2013 Country Reports on Human Rights Practices
Report
February 27, 2014
usdepartmentofstate

EXECUTIVE SUMMARY
US-StateEthiopia is a federal republic. The ruling Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF), a coalition of four ethnically based parties, controls the government. In September 2012, following the death of former Prime Minister Meles Zenawi, parliament elected Hailemariam Desalegn as prime minister. In national parliamentary elections in 2010, the EPRDF and affiliated parties won 545 of 547 seats to remain in power for a fourth consecutive five-year term. Although the relatively few international officials allowed to observe the elections concluded that technical aspects of the vote were handled competently, some also noted that an environment conducive to free and fair elections was not in place prior to the election. Authorities generally maintained control over the security forces, although Somali Region Special Police and local militias sometimes acted independently. Security forces committed human rights abuses.
The most significant human rights problems included: restrictions on freedom of expression and association, including through arrests; detention; politically motivated trials; harassment; and intimidation of opposition members and journalists, as well as continued restrictions on print media. On August 8, during Eid al-Fitr celebrations, security forces temporarily detained more than one thousand persons in Addis Ababa. The government continued restrictions on activities of civil society

Thursday, February 27, 2014

ሀይለመድህን አበራ፦ የታፈነ ብሶተኛ ወይንስ የሚያደርገውን የማያውቅ የአእምሮ በሽተኛ?

February 27, 2014
አሰፋ (ከዳላስ)

መንግስትና የመንግስት ደጋፊዎች ነን ባዮች ማምታታቱን ትተው አንዱን መምረጥ አለባቸው

የሰሞኑ ትኩስ ዜና በሆነው የረዳት አብራሪ ሀይለመድህን አበራ የሚያበረውን አውሮፕላን ጠልፎ ስዊዘርላንድ ማሳረፉን በተመለከተ የተለያዩ አስተያየቶች እየተሰነዘሩ ነው:: በተለይ የኢትዮጵያው አገዛዝ እና እሱን አውቀውም ይሁን ሳያውቁ ለመደገፍ የሚፈልጉ ሰዎች የሚስጡዋቸው መላምቶች የሚያስገርሙና እርስ በርሳቸው የሚጋጩ ናቸው:: ከነዚህ አስተያየቶች መካከል ሁለቱን ልጥቀስ:: በአንድ  በኩል ሀይለመድህን የአእምሮ ችግር አለበት ሲሉ በሌላ በኩል ደግሞ የሀገሪቱንም ሆነ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ስም ያጎደፈ በማለት ለመውቀስ ይዳዳቸዋል::Ethiopian Airlines pilot Hailemeden Abera Tegegn
እንግዲህ እኔ እስከሚገባኝ ድረስ እነዚህ ሁለቱ ግምቶችና ወቀሳዎች በአንድ ግዜ እና በአንድ ላይ እውነት ሊሆኑ አይችሉም:: አንዱ እወነት ከሆነ ሌላው ሀሰት ይሆናል:: ይህም ማለት ሀይለመድህን የአእምሮ በሽተኛ ከሆነ የኢትዮጵያንም ሆነ የአየር መንገዱን መልካም ገፅታ በማቆሸሽ ሊወቀስ አይችልም:: ምክንያቱም አንድ ሰው የአእምሮ ህመም አለበት ከተባለ በአእምሮ ህመም ውስጥ ሆኖ ለሚፈፅመው ድርጊት ሀላፊነት ሊወስድ አይጠበቅም:: አመዛዝኖና አስቦ ያደረገው ስላልሆነ:: ድርጊቱ በሰውየው እንደተፈፀመ

የአድዋ በዓል እንዳይከበር ኢሕአዴግ መሰናክል እየፈጠረ ነው

አንድነት/መኢአድ እና ትብብር፣ በጋራ የአድዋ ድልን ለማክበር ከአንድነት ጽ/ቤት ጀመሮ እስከ ጊዮርጊስ የእግር ጉዞ እንደሚያደርጉ፣ በሚኒሊክ ሃዉልት ሥርም አበባ እንደሚያስቀምጡ በመግለጽ ፣ በሕጉ መሰረት ፖሊስ አስፈላጊዉን ትብብር እንዲያደርግ ቢያሳዉቁም፣ ኢሕአዴግ በሚቆጣጠረዉ የአዲስ አበበ አስተዳደር አማካኝነት «በዓሉ በብሄራዊ ደረጃ ስለሚከበር ማስተናገድ አንችልም» የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
addis_council
ሕዝቡን ባሳተፈ መልኩ በብሄራዊ ደረጃ የአድዋ በዓል፣ በኢሕአዴግ ዘመን፣ ከዚህ በፊት የተከበረበት ሁኔታ ብዙ እንዳለነበረ ይታወቃል። አገዛዙም አሁን በምን መልኩ በዓሉን ለማክበር እንዳቀደ ያሳወቀው አንዳች ነገር የሌለ ሲሆን፣ በዓሉን በድምቀት ለማክበር ሌሎች ሲዘጋጁ፣ አብሮ ተቀላቅሎ ማክበር እንጂ ፣ መሰናክል መሆን እንዳልነበረበት ብዙዎች ይናገራሉ።
«አድዋን ለማክበር ስለፈለገ አይደለም። አገዝዙ መሰናክል እየፈጠረ ያለው» ያሉን በጉዳዩ ላይ ያነጋገርናቸው የፖለቲካ ተንታኝ፣ በአዲስ አበባ ሰልፍ መደረጉ ስለሚያስፈራው እንደሆነ ይናገራሉ። «የአንድነት ፓርቲ በሁሉም የአዲስ አበባ ወረዳዎች መዋቅር አለው። በተጨማሪ መኢአድ እንዲሁም የአሥር ድርጅቶች ስብስብ የሆነው ትብብር አብረዉት አሉ። ስለዚህ አንድነት በሚጠራቸዉ ስልፎችና ስብሰባዎች ብዙዎች እንደሚገኙ የታወቀ ነዉ » ያሉት እኝህ ተንታኝ «ቢሆንም እስከአሁን በአንድነት በየቦታዉ የተደረጉ ሰልፎች ሁሉ ሰላማዊ ነበሩ። አንዲት ጠጠር አልተወረወር፣ የጠፋ ሕይወት፣ የወደመ ንብረት የለም። ሰልፈኛው በሰላም ወጥጦ ነው በሰላም የተመለሰው» ሲሉ የሕዝቡ ሰላማዊነት በማስረዳት አገዛዙ መፍራት እንደሌለበት የናገራሉ።
የአንድነት ፓርቲ ከዚህ በኋላ ምን አይነት ምላሽ እንደሚሰጥ የሚገልጽ መረጃ እስከአሁን አልደረሰንም።
ምንጭ፣ http://www.abugidainfo.com/amharic/index.php/13417

ታግደው የነበሩት መምህር ግርማ ወንድሙ ከፓትርያርክ አቡነ ማትያስ በመላው ዓለም እየተዘዋወሩ እንዲያገለግሉ ፈቃድ ተሰጥቷቸዋል


(ዘ-ሐበሻ) መምህር ግርማ ወንድሙ በእስጢፋኖስ ቤ/ክ ከቀኖና ውጭ የማጥመቅ ሥራ እየሰሩ ነው በሚል መታገዳቸውን፤ የእገዳ ደብዳቤውን ጭምር በማያያዝ ዘ-ሐበሻ በወቅቱ መዘገቧ አይዘነጋም። ይህን እገዳ ተከትሎም መምህር ግርማ “እኔ አስማተኛ ወይም ጠንቋይ አይደለሁም” በሚል ለላይፍ መጽሔት የሰጡትን ቃለምልልስ በዘ-ሐበሻ ላይ አስነብበን ነበር። አሁን የደረሰን መረጃ ደግሞ የመምህር ግርማ ዜናን የሚቋጭ ይግሆናል።
የዘ-ሐበሻ ምንጮች በማስረጃ አስደግፈው እንዳደረሱን መረጃ ከሆነ መምህር ግርማ ወንድሙ በፓትሪያርክ አቡነ ማትያስ ፈቃድ በዓለም ዙሪያ እየተዘዋወሩ የወንጌል አገልግሎትና እንዲሁም የህሙማን ሐብተ ፈውስ እንዲሰጡ ተፈቅዶላቸዋል። ከምንጮቻችን የደረሰን የተፈቀደበት ደብዳቤም የሚከተለው ነው።
Memher Girma
Memher Girma

ምንጭ፣ http://www.zehabesha.com/amharic/archives/13144

Wednesday, February 26, 2014

Health: ነብሰ ጡር ሴቶች ሊወስዷቸው የሚገቡ 5 ክትባቶች


ይህ ትምህርታዊ ዘገባ የቀረበላችሁ በሚኒሶታ የጤና ዲፓርትመንት (MDH)፤ ከዘ-ሐበሻ ጋር በመተባበር ነው።
1. አንዲት ነፍሰ ጡር ሴት ለመጀመሪያ ጊዜ የቅድመ ወሊድ ክትትል ሐኪም ዘንድ ታይታ መመለሷ ነው። ሐኪሙም ራሷን እና በማደግ ላይ ያለውን ፅንስ ጤንነት በምን መልኩ መጠበቅ እንደምትችል ሰፊ መረጃ ያለው እሽግ ሰጥቷታል። ከማድረግ ልትቆጠባቸው የሚገቡ በርካታ ዝርዝር ነገሮችን አካቷል፤ አንዳንድ የምግብ አይነቶችን እንዳትመገብ እና አንዳንድ መጠጦችን ደግሞ እንዳትጠጣ ገደብ አድርገዋል፤ እንዳታጨስ፣ የድመት መጸዳጃ ስፍራን እንዳታጸዳ እና ሌሎችም በርካታ ነገሮች ከማድረግ እንድትቆጠብ ነግረዋታል። እርሷም ግራ ተጋብታለች ምክንያቱም ከማድረግ እንድትቆጠብ የተነገሯት ነገሮች እጅግ ብዙ ሲሆኑ፣ ዓላማውም ራሷን ከተጋላጭነት እንድትጠብቅ ወይም ወደ ሰውነቷ ውስጥ የገባ ነገር በፅንሱ ላይ ጉዳት እንዳያደርስ ነው፤ በሌላ በኩል ሐኪሟ የጉንፋን እና የሳል/የትክትክ ክትባት እንድትከተብ ምክር ሰጥተዋታል። በልጇ ላይ ጉዳትን የሚያስከትል ማናቸውም ነገር ማድረግ ስለማትፈልግ በእርግዝና ወቅት መከተብ በፅንሱ ላይ ጉዳት ያደርስ ይሆን የሚል ጥያቄ ጭሮባታል።
MDH Amharic
2. በእርግዝና ወቅት ነፍሰ ጡር ሴቶች እንዲወስዷቸው የሚመከሩ ክትባቶች በነፍሰ ጡሮች እና በፅንስ ላይ የሚያደርሱት ጉዳት የለም፤ ይልቁንም ለጤናማ እርግዝና ከፍተኛ አስተዋጽዖ አላቸው። የሚኒሶታ የጤና መምሪያ (MDH) ነፍሰ ጡር ሴቶች በእያንዳንዱ የእርግዝና ወቅት ሁለት ክትባቶች እንዲወስዱ ይመክራል፡- የኢንፍሉዌንዛ ክትባት (በተለምዶ የጉንፋን ክትባት

በአዲስ አበባ ራሱን ያጠፋው የ24 ዓመቱ የጥበቃ ሠራተኛ ከኪሱ ደብዳቤ ተገኘ


 
bole
ባለፈው የካቲት 17 ቀን 2006 ዓ.ም በቦሌ አካባቢ አንድ የጥበቃ ሠራተኛ 3 ጊዜ ጥይት ወደ ሰማይ ከተኮሰ በኋላ ራሱን እንዳጠፋ በዘ-ሐበሻ ድረገጽ ላይ ዘግበን፤ ለምን ራሱን ሊያጠፋ እንደቻለ የሚገልጽ መረጃ አለመገኘቱን ዘግበን ነበር። በአዲስ አበባ ከተማ ታትሞ የሚወጣው ሪፖርተር ጋዜጣ በዛሬው ዕትሙ እንደገለጸው ሟች በሱፈቃድ በጋሻው ራሱን ለማጥፋት የወሰነበት ደብዳቤ በኪሱ ተገኝቷል፤ ሲል ዘግቧል። ሟች ጊዜውን ባይጠቅሰውም በተወለደበት አካባቢ ነዳጅ የጫነ ተሳቢ ፍሬን ተበጥሶ ከሞት ማምለጡን፣ መሞት ካለበት ደግሞ ራሱን በራሱ ማጥፋት እንዳለበት መወሰኑን የሚገልጽ ደብዳቤ ጽፎ በኪሱ መገኘቱ ተዘግቧል።
የሪፖርተር ዘገባ እንደወረደ፦
ወጣቱ የጥበቃ ሠራተኛ በሱፈቃድ በጋሻው በኪሱ ውስጥ ከተገኙት የተለያዩ መታወቂያዎች መረዳት እንደተቻለው፣ አጋር የጥበቃ ሠራተኞች ማሠልጠኛ ተቋም ተቀጣሪ ነው፡፡ በተጨማሪም የኮሌጅ ተማሪ መሆኑን በሚገልጸው መታወቂያ ላይ እንደሠፈረው ከሆነ፣ በ1982 ዓ.ም. የተወለደና የ24 ዓመት ወጣት ነው፡፡ በምን ምክንያት ከፖሊስ ባልደረባነት እንደለቀቀ ባይታወቅም፣ የ13ኛ ኮርስ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አባል እንደነበር በቅርብ ከሚያውቁት ወዳጆቹ ለማወቅ ተችሏል፡፡
በባንኩ አሠራር አንድ የጥበቃ አባል 24 ሰዓት ሠርቶ 24 ሰዓታት የሚያርፍ በመሆኑ፣ ሟች በሱፈቃድም የካቲት 17 ቀን 2006

Tuesday, February 25, 2014

ድሬዎች ለሰማያዊ ፓርቲ፡ “ኢሕአዴግ ክፉ መንግስት ነው፤ አብረናችሁ እንታገላለን”


*‹‹ወደ ድሬዳዋ መጥታችሁ ስላነጋገራችሁን ደስ ብሎናል›› የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች፤
ዘገባ በጌታቸው ሽፈራው
ድሬዳዋ፡- ሰማያዊ ፓርቲ (ሰማያዊ) በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮችና በፓርቲው የትግል አቅጣጫ ዙሪያ ከድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ጋር የካቲት 16 ቀን 2006 ዓ.ም በከተማዋ ተገኝቶ ባደረገው ህዝባዊ ስብሰባ ላይ ተወያየ፡፡
በስብሰባው ላይ ፓርቲው እስካሁን ያደረጋቸውን ህዝባዊ ትግሎችና ያስገኛቸውን ዋና ዋና ውጤቶች በድርጅት ጉዳይ ኃላፊው አቶ ጌታነህ ባልቻ በኩል ለነዋሪዎች ገለጻ አድርጓል፡፡ በተጨማሪም በፓርቲው ሀገራዊ አላማና የፖለቲካ ፕሮግራም ዙሪያ ለከተማዋ ነዋሪዎቹ ገለጻ ተደርጎላቸዋል፡፡
Birhanu Tekeleyared, engreer yilikal and Engeener Getaneh Balcha
‹‹ወደ ድሬዳዋ ከተማ መጥታችሁ ስላነጋገራችሁን ደስ ብሎናል›› ያሉት የከተማዋ ነዋሪዎች፣ ‹‹ምርጫ ሲደርስ ብቻ ወደ እኛ የመምጣቱን የቆየ ልምድ ሰብራችሁ ከአሁኑ ራሳችሁን ስላስተዋወቃችሁንና የትግል አጋራችሁ እንድንሆን ስለፈቀዳችሁ እናመሰግናለን›› ብለዋል፡፡ በስብሰባው ላይ የተገኙ አንድ አስተያየት ሰጭ በድሬዳዋ ከተማ ስላለው ወቅታዊና የፖለቲካ ሁኔታ

Health: ባለቤቴሽን ከሌላ ሴት ጋር አልጋ ላይ ብታገኚው ወዲያው ፍቺን ከማሰብሽ በፊት ይህን አንብቢ


 
ባለቤቴን ከሌላ ሴት ጋር አልጋ ላይ የያዝኩት ዕለትን የመሰለ መጥፎ ቀን በህይወቴ አጋጥሞኝ አያውቅም፡፡ እንደዚህ አይነት ነገር ያደርጋል ብዬ አስቤ አላውቅም፡፡ በጉዳዩ ዙሪያ ከባለቤቴ ጋር ስንነጋገር ‹‹ውዴ እወድሻለሁ፤ ነገር ግን ልጅቷንም እወዳታለሁ›› አለኝ፡፡ ይህን ሲለኝ እምባዬን መቆጣጠር አቃተኝ፡፡ እየቆየሁ ስሄድ ለባለቤቴ ወደ ሌላ ሴት መሄድ ጥፋቱ የእኔ እንደሆነ ማሰብ ጀመርኩ፡፡ ባለቤቴን በትክክል ላስደስተው ብችል ኖሮ እንዲህ አይነት ውሳኔ ላይ ላይደርስ ይችል ይሆን?
ሳራ

love and Divorce
የኢሳያስ ከበደ ምላሽ፦ ብዙ ሚስቶች ባሎቻቸው ወደ ሌላ ሴት በሄዱ ቁጥር ጥፋተኛ የሚያደርጉት ራሳቸውን ነው፡፡ ‹‹እኔ በአልጋ ላይ ጨዋታ ባለቤቴን ባስደሰተው ኖሮ ከሌላ ሴት ጋር አይተኛም ነበር›› ብለው ያምናሉ፡፡ ይህ አስተሳሰብ የሚስቶች ብቻ ሳይሆን የባሎችም ነው፡፡ ባሎችም ሚስታቸው ከሌላ ወንድ ጋር መዳራቷን ሲያውቁ ‹‹ሚስቴን ላስደስታት አልቻልኩም ማለት ነው›› ብለው ነው የሚያስቡት፣ እውነቱ ግን ይሄ አይደለም፡፡
ከትዳር ውጪ ዝሙት ሲፈፅም ባል ወይም ሚስት ራሳቸውን ጥፋተኛ አድርገው ማሰባቸው ተገቢ አይደለም፡፡ ጥፋቱ ዝሙትን የፈፀመው ሰው እንጂ የሌላው ወገን አይደለም፡፡ ባልና ሚስት በመካከላቸው የዚህ አይነት ችግር ሲከሰት በፍጥነት ለመለያየት ከመወሰንና ከማኩረፍ ይልቅ በረጋ መንፈስ ለመነጋገር መሞከሩ ተገቢ ነው፡፡ ሳራ ባለቤቷን በግልፅነት ልታነጋግረው ሞክራለች፡፡ ባለቤቷም ስለ ሁኔታው ያለውን አቋም ሲያሳውቃት ትቆጣለች ወይም ትናደዳለች ብሎ ሳይሆን ስሜቱን ነው፡፡ ባለቤቷ ሁለተኛ የዚህ አይነት ድርጊት አልፈፅምም ብሎ በድብቅ ማድረጉን ቢቀጥልስ? ከፍተኛው የህሊና ጉዳት በሳራ ላይ የሚደርሰው የዚያን ጊዜ ነው፡፡
ሳራ በሰከነ መንፈስ ባለቤቷን በድጋሚ እንዲህ ብላ ልታናግረው ይገባል፡፡ ‹‹በትዳር ሕይወታችን ላንተ ያለኝ ፍቅር አሁንም አለ፡፡ በጋብቻችን ዕለት የገባህልኝን ቃል አሁንም አስታውሰዋለሁ፡፡ ነገር ግን አሁን እኔን ብቻ ሳይሆን ልጅቷንም እንደምትወዳት ገልፀህልኛል፡፡ እኔ ሚስትህ ነኝ፡፡ እኔንና እሷን በእኩል ደረጃ ልትወደን የቻልክበት ምክንያት አልገባኝም፡፡ በጋብቻችን ዕለት በተባባልነው ቃል መሰረት ቃላችንን ልንጠብቅ ይገባል፡፡ ይህ ካልሆነ ደግሞ በሰላም ልንለያይ ይገባል››
‹‹በትዳር ህይወታችን ላንተ ጥሩ ሚስት ለመሆን የዘወትር ምኞቴ ነው፡፡ ካንተ ሌላ ገላዬን ለማንም አሳልፌ ገልጬ አላውቅም፡፡ አንተ ግን ከሌላ ሴት ጋር ተኝተሃል፡፡ በዚህ ሁኔታ ግን ለመቀጠል ይቸግረኛል፡፡ ከእሷ ጋር መቀጠል ከፈለግህ ልትፈታኝ ትችላለህ፡፡ በግድ ባል ሆነህ እንድትቆይ ማስገደድ አልችልም፡፡ ይሄ ትዳር ሊሆን አይችልም››
የሳራ ባለቤት ይህንን ካዳመጠ በኋላ በፍፁም ደስተኛ ሊሆን አይችልም፡፡ በሚስቱ ላይ የፈፀመው በደል ቁልጭ ብሎ ነው የሚታየው፡፡ የሚስቱ ንግግር ለባሏ ያላትን ፍቅርና አለኝታነት የሚያሳይ በመሆኑ እግሯ ላይ ወድቆ ይቅርታ ለመጠየቅ አያመነታም፡፡ ከሚስቱ ሌላ የለመዳት ሴት ሚስቱ ልትሆን እንደማትችል የሚረዳው ወዲያውኑ ነው፡፡ የሚስቱ ይቅር ባይነትና ትህትና ባለቤቷን በእጇ ለማስገባትና ለመመለስ ትልቅ አስተዋፅኦ ነው ያለው፡፡
ሳራና ባለቤቷ አሁን በጥሩ የትዳር ህይወት ውስጥ ነው ያሉት፡፡ የሳራ ትዕግስትና ርህራሄ ባለቤቷ ራሱን እንዲመረምርና ይቅርታ እንዲጠይቃት አስችሏል፡፡ ሳራ ባለቤቷን አልጋ ላይ እንደያዘችው ለፖሊስ ደውላስ ቢሆን? ዛሬ ፍቅር የሞላበት ትዳር ይፈርስ ነበር፡፡
ምንጭ፣ http://www.zehabesha.com/amharic/archives/13131

Trauma of Ethiopia’s needless baby deaths – Kate Garraway


By Kate Garraway
Lying in her hospital bed, Zewdit Mekonen looked up at me with a bereft, haunted expression that I will never forget.
I listened as she recounted how she had gone into labour at her home. But then, sensing something was going badly wrong, she had started on the three-hour walk to her nearest hospital.
She was expecting twins and as she walked the first twin began to emerge. Zewdit feared he was dead as he was so quiet. In agony and terrified that she had already lost one baby, she staggered on, desperate not to lose the second.
Kate-Garraway-3179596
Emotion: Kate holding Zewdit’s hand on the ward
After her horrific ordeal I hoped that the doctors at the Dessie Hospital in Ethiopia had been able to save at least one of Zewdit’s babies.
But no, all that awaited her at the end of her journey was heartbreak.

በህዝባዊ ሰልፉ ለኦሰካር ሽልማት ከታጨው አደባባይ ምን እንማር

February 25, 2014
በአብራሃም ዘታዬ ከ ጀርመን
ተቃውሞንም ሆነ ድጋፍን ለመግለጽ ወደ አደባባይ መውጣት የተለመደ ነገር ነው። በኢትዮጵያ ታሪክ የ አዲስ አበባው መስቀል አደባባይን ብንመለከት እንኳ ያላስተናገደው ሃይማኖታዊ ፖለቲካዊ ማህበራዊ ክንውን የለም። እነዚህ ክንውኖችን በበላይነት የዘመሩባቸው የዘፈኑባቸው የቦተለኩባቸው ግለሰቦች የተለያየ በጣም የማይስማሙ ርዕዮተ አለማት አቀንቃኞች ነበሩ ናቸውም። የኮሚኒስት አስተሳሰብ የነበራቸው የቀድሞዎቹ መሪዎች ኮሎኔል መንግስቱና  መለስ ዜናዊ በመስቀል አደባባይ አንዱ አንዱን ረግመውበታል። በዝነኛው የ1997 ቱ ምርጫ ሚያዚያ 29 ኢህአዴግ በማግስቱ ሚያዚያ 30 ደግሞ ዋና ተፎካካሪ የነበረው ቅንጅት ማንነታቸውን አሳይተውበታል። አላማው ለየቅል ነበር።
ከአዲስ አበባ ወጣ ስንልም ህዝቡ  በአደባባይ ወጥቶ ድጋፉን ወይም ተቃውሞን የሚገልጽባቸው አደባባዮች ሞልተዋል። የሚቃወመዉም ሆነ የሚደግፈው ሰው ግን ከዛ ቦታ የሚገኘው ለ አንድ ቀን ለዛውም ለሰልፉ በተፈቀዱት ጥቂት ሰዓታት ብቻ ነው። የመስቀል ደመራ ተደምሮ  እሳቱን ለኩሶ እጣኑን አጭሶ ጸሎቱ ሰማይ ይድረስ አይድረስ ሳያረጋግጥ ተቃጥሎ ሳያልቅ ደመራው ወዴት እንደወደቀ  ሳያይ እሽቅድምድሙ ቶሎ ቤት ለመግባት ነው። ይህን በዩኔስኮ በ አለም ቅርስነት የተመዘገበ የመስቀል ደመራ በዓል ለማነፃፀሪያ ተጠቀሰ እንጂ  በዚህ ጽሁፍ ለመጠየቅ የምፈልገው  የፖለቲካ ጥያቄን ህዝቡ ለመጠየቅ ተሰብስቦ  አዎንታዊም ሆነ አሉታዊ ምላሽ ሳያገኝ  አደባባዩን ለምን ሰው ይለቃል ለማለት ነው።
አስረጂ
በአማራ ክልል የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የብአዴን ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አለምነው መኮንን በአማራ ህዝብ ላይ የሰነዘሩትን ዘለፋ በመቃወም  የባህር ዳር ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ  ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ በቅርቡ ተደርጓል።
“ብአዴን የአማራውን ሕዝብ አፍኖ መግዛት ያቁም”  “የኢህአዴግ አምባገነን አገዛዝ ሰልችቶናል”  “የህዝብን ክብር የደፈሩት አቶ አለምነህ መኮንን ለፍርድ ይቅረቡ”  እና መሰል አገዛዙን ያስበረገጉ  መፈክሮች ተሰምተዋል። እጅግ የሚደነቅ ሰልፍ ነበረ።ጮሆ ግን ከመመለስ ይልቅ ቢያንስ ይሄ ለ አፉ መረን የሌለው ሰው ከስልጣን ካልወረደ ህዝቡ ከ ባህርዳሩ ሰልፍ አንበተንም  ቢልስ ለማለት ወደድኩ። ጠቅላላ መንግስቱ ይውረድ ብሎ መጠየቅም ባይሆን ይሄን አንድ ግለሰብ ከስልጣን የማባረር ስራ ለ ክልሉ የሚቀል ሰለሆነ ከስራ ለጊዜውም ቢሆን አግደነዋል ካላላችሁን አንላቀቅም ማለት ይችል ነበር ህዝቡ። አንድን ተራ ግለሰብ ማባረር ከተላመድን ሌላውም ይቀጥላል።
UDJ Bahirdar demonstration
የግድ የሌላ ሃገር ተሞክሮ መዘርዘር አለበት እንዴ?
ለረጅም ሰዓታት ፥ ለቀናት ለውጥ ካልመጣ ላይሄዱ ከሰልፍ አደባባይ እግራቸውን አጣብቀው ነጻነትን ሰንቀው የታገሉ የድል ባለቤት የሆኑ የሌሎች ሀገራት ታሪክን ካስፈለገ እነሆ
የቱኒዝያ ተሞክሮ
መንግስታቸው በሙስና ተጨማልቆ  የመናገር ፥ የፖለቲካ ነጻነት ተነፍጎት ስራ ዕጥነት ተንሰራፍቶ በኑሮ ውድነት ማቆ ይኖር

The Myth of Development and Growth in Ethiopia

February 25, 2014
by Alem Mamo
“The government talks about poverty reduction, but what they are really trying to do is to get rid of the poor. They destroyed us by taking our forested land, 70% of the population has to disappear, so that 30 % can live on. Under Pol Pot we died quickly but we kept our forests. Under the democratic system it is a slow, protracted death. There will be violence, because we do not want to die.”
A Cambodian villager affected by an Economic Land Concession
“We want to be clear that the government brought us here… to die… right here… we want the world to hear that the government brought the Anuak people here to die. They brought us no food; they gave away our land to the foreigners so we can’t even move back. On all sides the land is given away, so we all die here in one place.”
                                                                                                             An Anuak elder in Abobo Woreda , May 2011
Over the last 40 years Ethiopia and Cambodia travelled similar tragic historical journeys. Mass killings perpetrated by two ruthless Stalinist totalitarian regimes remain a deep historical wound for the majority of the citizens of both countries. Tragically, the pain and suffering inflicted on the collective psyche of the peoples of these two countries haven’t had the proper social, economic and political avenue to heal, this is more so in Ethiopia than Cambodia. While Cambodia continues to make concerted efforts toward national reconciliation and healing, the TPLF/EPRDF minority regime in Addis Ababa followed its predecessor’s brutal crackdown on opposition or anyone suspected of being opposition. Carrying out torture, extrajudicial killings and gross violations of human rights the

Monday, February 24, 2014

በቦሌ የባንክ ጥበቃው ለጥበቃ በተሰጠው ጠመንጃ ራሱን በጥይት መትቶ ገደለ

 

 

bole
ከጽዮን ግርማ – አዲስ አበባ
በሱፍቃድ በጋሻው የተባለ ዕድሜው በሃያ አራት ነው፡፡ አሁን የአዲስ አበባ ነዋሪ ሲኾን የመጣው ግን ከአማራ ክልል አካባቢ መኾኑን የቅጥር መዝገቡ ያሳያል፡፡ በቦሌ መንገድ ላይ ከአራት ጊዜ በላይ በተከታታይ ወደ ሰማይ ከተኮሰ በኋላ ራሱን አጠፋ፡፡ ቦሌ መንገድ ሚሊኒየም አዳራሽ አካባቢ በሚገኝ የሕብረት ባንክ ቅርንጫፍ በጥበቃ ሥራ ላይ የነበረው ወጣቱ በሱ ፍቃድ ለምሳ ተቀይሮ ሲገባ ከሥራ ባልደረባው ላይ የተቀበለውን የጥበቃ መሣሪያ ተቀብሎ ለጊዜው ምን እንደኾነ ያልታወቀ(እስካሁን እኔ ያላወኩት) ነገር እየተናገረ እየሮጠ ወደ ሰማይ በመተኮስ በግምት ወደ አራት ጊዜ ያህል ከተኮሰ በኋላ አገጩ ላይ አስደግፎ ወደ ጭንቅላቱ በመተኮስ ራሱን አጥፍቷል፡፡ በአሁኑ ሰዓት አስክሬኑን ሰማያዊ የሚበዛበት ዥንጉርጉር ጨርቅ ሸፍነውት መንገድ ላይ ተኝቷል፡፡ የደንብ ልብሱን እደለበሰ ሲኾን አጠገቡ በጥይቱ የተበሳ ኮፍያው ወድቋል፡፡ የጭንቅላቱ ስጋ እና አጥንቶቹ ተበታትነዋል፡፡ በሱፍቃድ አጋር የተባለው የጥበቃ ሥራ የሚሠራ ኤጀንሲ ተቀጣሪ መኾኑን እና ሕብረት ባንክ ከመጣ ሁለት አካባቢ እንደኾነው የሥራ ባልደረቦቹ ነግረውኛል፡፡አሁን በተገኘ መረጃ ‹‹ኑሮ መኖኛል›› ሲል ተሰምቷል፡፡ እዛ አካባቢ ያሉ ፖሊሶች ደግሞ በምን እንዳወቁ አላውቅም ከቤተሰቡ ተጣልቶ ነው ብለዋል፡፡
ዘ-ሐበሻ ተጨማሪ መረጃዎችን እያፈላለገች ነው – እንደደረሰን እንመለሳለን።
ምንጭ፣ http://www.zehabesha.com/amharic/archives/13092

Sunday, February 23, 2014

Poor Ethiopia is rich in computer espionage

Amid all the reports of spying on Americans by the U.S. government, through the National Security Agency, FBI and others, the complaint filed by the Electronic Frontier Foundation on behalf of a man identified only by the pseudonym of Mr. Kidane takes allegations to a whole new level.

The complaint filed in the U.S. District Court in Washington alleges the Ethiopian government infected his computer so that it could wiretap his private Skype calls and monitor his family’s every use of the computer for months on end.
“We have clear evidence of a foreign government secretly infiltrating an American’s computer in America, listening to his calls, and obtaining access to a wide swath of his private life,” said EFF Staff Attorney Nate Cardozo.
“The current Ethiopian government has a well-documented history of human rights violations against anyone it sees as political opponents. Here, it wiretapped a United States citizen on United States soil in an apparent attempt to obtain information about members of the Ethiopian diaspora who have been critical of their former government. U.S. laws protect Americans from this type of unauthorized electronic spying, regardless of who is responsible.”
The EFF said a forensic examination of the computer revealed the spyware, which is made and sold

Saturday, February 22, 2014

US Expands Military Net over Africa, Checking China’s Influence


By Eric Draitser
Global Research Over the last decade, America has quietly expanded its military presence throughout Africa in an attempt to counter Chinese and other emerging nations’ influence, while consolidating control over critical strategic resources and trade routes.
The United States, like its allies Britain and France, has long maintained influence and indirect control in Africa through financial institutions such as the World Bank, International Monetary Fund, and African Development Bank. It has exerted political influence using aid organizations such as USAID and NGOs like the National Endowment for Democracy, Freedom House and others.
However, recent years have seen an unprecedented military expansion which has gone almost entirely unnoticed by the US public.
After 9/11, the United States began to grow its military footprint on the African continent under the guise of a ‘War on Terror’, selling this notion to a United States gripped with fear of terrorism. With programs such as the Pan-Sahel Initiative, later broadened into the Trans-Saharan Counterterrorism Initiative, Washington managed to provide military and financial assistance to compliant countries in North Africa – a policy whose practical application meant that the US military became the dominant force in the Sahel region, supplying the human and material resources for which the governments of the region were starved. Naturally, this meant an implicit subservience to

ባሶንዳ በተባለችዉ የሱዳን ጠረፍ ከተማ 77 ኢትዮጵያዉያን ተገድለዋል ተባለ


(ቢቢኤን) ከመተማ ቀጥላ በምትገኘዉ ባሶንዳ በምትባለዉ የሱዳን ጠረፍ ከተማና አካባቢ በኢዮጵያዉን ሽፍቶችና በሱዳን ሽፍቶች መካከል የተነሳዉን ግጭት ተከትሎ አራት ሱዳናዉያን በመሞታቸዉ ሳብያ ለብቀላ የተነሱት ሱዳናዉያን ታጣቂ ሐይላት ኢትዮጵያዉይንን በጅምላ እየገደሉ ነዉ አገር ወገን የድረስልን ሲሉ ወደ ሱዳን በመተማ በኩል የገቡ ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች እየተጣሩ ነዉ።
metama gonder
አራት ሱዳናዉያን ስለሞቱ በመቶ ኢትዮጵያዊ ነዉ የምንበቀለዉ ያሉት ሱዳናዉያን እስከ አሁን 77 ኢትዮጵያዉይንን መገደላቸዉን በኩራት ይናገራሉ ያሉት ኢትዮጵያዉያን የአብዛኛዎቹ ሟቾች መቃብር የማታወቅ መሆኑንም ይናገራሉ። በየጫካዉ የተገደሉ ኢትዮጵያዉያን አስክሬናቸዉ ለዱር አራዊት መወርወሩን የሚገልጹት ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች ሌላ 42 ኢትዮጵያዉያን የተቀበሩበት መቃበር መኖሩንም ይጠቁማሉ፤ ይህ መቃብር ግን ከሞቱት 77 ሰዎች ጋር የሚያገናኘዉ ነገር ይኑር አይኑር

Friday, February 21, 2014

በባህርዳር የአንድነትና የመኢአድ ደጋፊዎች ጫማቸውን በማውለቅ ተቃውሟቸውን ገለጹ፤ ለእሁዱ ሰልፍ ቅሰቀሳው ቀጥሏል


 
Bahrdar UDJ
ብአዴን እና አመራሮቹን በመቃወም እሁድ የካቲት 16 በባህር ዳር ከተማ በአንድነትና በመኢአድ ለተጠራውን የተቃውሞ ሰልፍ የአንድነት ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴና የብሔራዊ ምክር ቤት አባላት ለመቀስቀስ ዛሬ ወደ ባህር ዳር ማቅናታቸውን የአንድነት የዜና ምንጮች ለዘ-ሐበሻ በላኩት መረጃ ላይ አስታውቀዋል። እንደ አንድነት የዜና ምንጮች ገለጻ እሁድ ለሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ቅስቀሳው በሰፊው የቀጠለ ሲሆን በኢሕአዴግ በኩል የሚፈጸምባቸው ትንኮሳም በዛው ልክ በሰፊው ቀጥሏል ብለዋል።
“በረዳት አንስፔክተር ክንፈ ሀይሌ ጉልላት የሚመራ የፖሊስ ሀይል በተለምዶ ከአባይ ማዶ በሚባለው አካባቢ የመኪና ላይ ቅስቀሳ እናዳይደረግ ማይክራፎን መበስበር ጭምር ሙከራ ማድረጉን” የገለጹት የአንድነት የዜና ምንጮች የከተማዋ ነዋሪዎች ግን የፖሊሶቹንና የትራፊኮቹን ህገወጥ ድርጊት በማስቆም ተባብረዋል ብለዋል። አካባቢው “ተከብረሽ የኖርሽው በአባቶቻችን ደም እናት ኢትዮጵያ የደፈረሽ ይውደም” በሚለው ዜማ መድመቁን የገለጹት እነዚሁ የዜና ዘጋቢዎች ፖሊሶቹ ከህጉ ይልቅ ለአለቆቻቸው ታማኝነታቸውን እያረጋገጡ መሆናቸው ትዝብት ውስጥ ጥሏቸዋል ብለዋል። ህዝቡ የመኢአድ እና የአንድነት ደጋፊ የሆኑት ቀስቃሾቹ ሊነኩ አይገባም በማለት ተቃውሞውን ሲያሰማ ረዳት ኢንስፔክተሩ ተጨማሪ ሀይል እንዲመደብላቸው ትዕዛዝ

Thursday, February 20, 2014

Sara Al Amoudi claims that she is the runaway daughter of a billionaire Saudi sheik


* Sara Al Amoudi dubbed ‘vamp in the veil’ because of her appearance in court
* Accused of being a penniless Ethiopian prostitute who posed as a princess
* She claims that she is the runaway daughter of a billionaire Saudi sheik
* Amanda Clutterbuck and Ian Paton claims she conned them out of property
* Had six Knightsbridge properties moved into her name ‘at nominal cost’
By JILL REILLY
(Dailymail) A woman accused of posing as a Saudi Arabian princess to hide her past as a penniless Ethiopian prostitute has triumphed in her High Court battle against two London property tycoons.
Sara Al Amoudi dubbed the ‘Vamp in the veil’ was accused by property developers Ian Paton and Amanda Clutterbuck of telling them she was a Saudi princess with ‘limitless wealth’, and that she was keen to join a property venture they planned in the hope of making profits of £100million.
After she claimed she had millions ready to invest, they ‘temporarily’ transferred ownership of six flats worth £14million in Knightsbridge and Mayfair into her name.
They say it was an attempt to speed up the deal. However, she then refused to give them back.
Al Amoudi, also nicknamed ‘Princess Moody’, says the flats are rightfully hers.
She denies posing as a princess – yet was driven to court in a Rolls Royce with HRH plates, and entered the building in a veil surrounded by bodyguards.
Ms Al Amoudi, whose age is thought to be between 31 and 45, maintained throughout a month-long High Court hearing that she was the runaway daughter of a billionaire Saudi sheik.
She insisted she had received ‘millions of pounds in suitcases’ from her mother, whilst facing claims

Wednesday, February 19, 2014

አንድነት እና መኢአድ በመጪው እሁድ በባህርዳር በተጠሩት ሰልፍ የተነሳ ከወዲሁ ወጣቶች እየታፈሱ ነው


 

 

abugida “አንድነትና መኢአድ የጠሩት የተቃውሞ ሰልፍ ብአዴንን አሳስቦታል “ስራ አጥ” ያላቸውን ወጣቶችን ዛሬ ሲያሳፍስ ውሏል” ሲል ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ዘገበ። እንደ ጋዜጣው ዘገባ “የባጃጅ አሽከርካሪዎችም ሰልፉን እንዳይቀሰቅሱና እንዳይሳተፉ ማስጠንቀቂያ ደርሷቸዋል”
ፍኖተ ነፃነት ዜናውን ከምንጮቼ አረጋግጫለሁ እንዳለው አንድነት ፓርቲ ከመኢአድ ጋር በመሆን የጠራውና በመጪው ዕሁድ የካቲት 16 ቀን 2006 ዓ.ም ብአዴንን በመቃውሞ በሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ብአዴንን እንዳሳሰበውና በባህር ዳር ከተማ “ስራ አጥ” ያላቸውን ወጣቶችን ዛሬ ሲያፍስ ውሏል።
የአማራ ክልልን እየመሩ አማራውን በፀያፍ ቃላት የተሳደቡትን አቶ አለምነው መኮንን ለፍርድ እንዲቀርቡ፤ ከስልጣንም እንዲወርዱ ለመጠየቅ በተጠራው በዚህ የባህርዳሩ ሰልፍ የተነሳ አፈሳው ያስፈለገበት ዋና ምክንያት ሕዝቡን ለማስፈራራት ነው። እንደፍኖተ ዘገባ አፈሳው በመንገድ ላይ ንግድ የተሰማሩና ኑሯቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ዜጎችንንም የጨመረ እንደነበር ለማወቅ ተችሏል፡፡
ጋዜጣው በተጨማሪም ከዚሁ ጎን ለጎን የብአዴን ካድሬዎች የባህር ዳር ከተማ የባጃጅ አሽከርካሪዎችንም በመሰብሰብ ሰልፉን እንዳይቀሰቅሱና በተቃውሞ ሰልፉ ላይም እንዳይሳተፉ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋቸዋል ሲል የዘገበ ሲሆን የባህር ዳር የባጃጅ አሽከርካሪዎች አንድነት ፓርቲ በሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት ህዝባዊ ንቅናቄ በባህርዳር ባደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ በራሳቸው ተነሳሽነት ቅስቀሳ ሲያሰርጉ እንደነበር ይታወሳል በማለት ዘገባውን አጠናቋል።
ምንጭ፣ zehabesha.comhttp://www.zehabesha.com/amharic/archives/12956

ኢህአዴግ ራሱ ባወጣው አፋኝ ሕግ ታፈነ፤ ለተፈጥሮ ሃብት የጠየቀው ዓለም ዓቀፋዊ እውቅና ውድቅ ሆነ


አዲሲቷ ኢትዮጵያ ለጋራ ንቅናቄ ለዘ-ሐበሻ የላከው መረጃ
ኢህአዴግ የተፈጥሮ ሃብትን በትክክለኛ መንገድ ለሕዝብ ጥቅም መዋሉን በመከታተል ለአገራት እውቅና የሚሰጠው The Extractive Industries Transparency Initiative (EITI) ለተሰኘ ዓለም ዓቀፋዊ ተቋም ያቀረበው የእውቅና ጥያቄ ማመልከቻ ከተገመገመ በኋላ መመዘኛዎቹን ማሟላት ባለመቻሉ መውደቁ ተሰማ። ኢህአዴግ የእውቅና ማመልከቻ በድጋሚ ማስገባቱን አስቀድሞ ያወቀው ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ድርጅት (Human Rights Watch) ጉዳዩን ከሚከታተሉ ጋር ባገኘው መረጃ ኢህአዴግ የEITI መስፈርት የማያሟላና በሰብአዊ መብት ጥሰት የተወነጀለ ድርጅት መሆኑንን ማስረጃ አስደግፎ በመጥቀስ መሟገቻ ደብዳቤ ለድርጅቱ አስገብቶ ነበር።
EITI
EITI የዛሬ 11ዓመት አካባቢ የተቋቋመ በተፈጥሮ ሃብት ዙሪያ ዕውቅና የሚሰጥ ድርጅት ነው፡፡ ድርጅቱ የተፈጥሮ ሃብት የህዝብ መሆኑን የሚያምን ሲሆን ማንኛውም የተፈጥሮ ሃብት – ማዕድን፣ ዘይት፣ ብረታብረትና ጋዝ – ከመሬት በሚወጣበት ጊዜ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የሚኖረውን ያህል ግልጽነትና ተጠያቂነት በሌለባቸው አገራት ድርጊቱ ለሙስና እና ግጭት በር እንደሚከፍት ይናገራል፡፡ በመሆኑንም ድርጅቱ አገራት ለሚያቀርቡት የዕውቅና ጥያቄ ማሟላት ያለባቸውን መስፈርት በዝርዝር አስቀምጧል፡፡ ልማትና እድገት በሚል ሰበብ የሕዝብ ሃብት የሆነውን የተፈጥሮ ሃብት በማውጣት የህዝባቸውን መብት ለሚረግጡ አገራት የሚያቀርቡትን የዕውቅና ማመልከቻ ውድቅ ያደርጋል፡፡
የጎልጉል የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ምንጭ እንደጠቆሙት ኢህአዴግ ያቀረበው የእውቅና ጥያቄ ውድቅ መደረጉ እውነት ነው። ምንጩ እንዳሉት ኢህአዴግ በውሳኔው በመበሳጨት ይግባኝ ለመጠየቅ በዝግጅት ላይ ነው። ድርጅቱ (EITI) አንድ አገር ለሚያቀርበው የእውቅና ማመልከቻ በመስፈርቱ መሰረት ግምገማ ካካሄደ በኋላ እውቅና እንዲሰጥ ሲያምን በራሱ ድረገጽ ላይ

“ከሃገሬ የወጣሁበት ቀን በረዘመ ቁጥር፣ ሀገሬ ላይ በጣም ክህደት የፈፀምኩ ያህል ይሰማኛል” – ታማኝ በየነ (ቃለ ምልልስ ከተመስገን ደሳለኝ ጋር)


 
tamagne beyene
የዚህ ዕትም እንግዳችን ታዋቂው አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ ነው። ረዥም ጊዜያት በኪነ-ጥበብ ሙያ ላይ የቆየው ታማኝ፣ የደርግ መውደቅን ተከትሎ ኢሕአዴግ የአራት ኪሎውን ቤተ-መንግስት ከተቆጣጠረበት ዕለት (ግንቦት 20/1983 ዓ.ም) ጀምሮ በድፍረት የስርዓቱን አምባገነንነት፣ ፋፋይነት፣ በብሔራዊ ጥቅም ላይዝ ያለውን ቸልተኝነት… ጠቅሶ ተችቷል። ይህንንም ተከትሎ በደረሰበት ከባድ ጫና፣ እስርና ግርፋት ሀገሩን ለቆ ለመውጣት ተገድዷል። በስደት በሚኖርባት አሜሪካም ያለውን የተከፋፈለ የተቃውሞ ፖለቲካ አስተባብሮ ከመምራቱም በላይ በየጊዜው የህሊና እስረኞች እንዲፈቱ የሚጠይቁና መሰል ሀገራዊ ጉዳዮችን በተመለከተ የሚዘጋጁ የተቃውሞ ሰልፎችን አስተባብሮ መርቷል። በዚህም በመላው ዓለም በሚገኙ በርካታ ኢትዮጵያውያን ከበሬታን አትርፏል። አክትቪስት ታማኝ በየነ፣ ከተመስገን ደሳለኝ ጋር ያደረገው ቃለ-መጠይቅ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል።
Read Full Story in PDF/ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ምንጭ፣ zehabesha.comhttp://www.zehabesha.com/amharic/archives/12936


Tuesday, February 18, 2014

“የኢትዮጵያ አየር መንገድን አውሮፕላንን ጄኔቭ ላይ ያሳረፈው ረዳት ፓይለቱ ፍትህ እንዲያገኝ ከጎኑ ቁሙ” – ከትንሳይ አበራ

 
ከትንሳይ አበራ
በመጀመሪያ ይህን ጽሁፍ የምታነቡ ሰዎች በሙሉ የተዝረከረከ ከሆነባችሁ ይቅርታ እጠይቃለሁ። ከትናንት ከሰዐት በኋላ ጀምሮ እስካሁን ኢንተርኔትና ቴለቪዥን ላይ ያለማቋረጥ ተተክየ ስለቆየሁና በጥልቅ ሃዘን ስለተመታሁ አይምሮየ ትክክል ላይሆን ይችላል።
hailemariam abera tegegn ‘የኢትዮጵያ አየር መንገድን ወደ ሮም ይጓዝ የነበረ አውሮፕላን ጠልፎ ጄነቫ ላይ ያሳረፈው ረዳት አብራሪ እጁን ለስዊዝ ስጠ። ምክንያቱም ስዊዘርላንድ ውስጥ ጥገኝነት ለመጠየቅ ነው ብሏል።’ የሚለውን ዜና በርካታ የዜና ማሰራጫዎች ከየፊናቸው አስተያየት ጋር አቅርበውታል። የዜና ማሰራጫዎች ብቻ ሳይሆኑ የተለያዩ ወገኖች ያሻቸውን ብለዋል። የፖለቲካ ድርጅቶች የሰብዐዊ መብት ተሟጋቾችና እንደ አቤ ቶኪቻው ያሉ ቀልደኞች የየራሳቸውን ሃሳብ ለማስተላለፍ ተጠቅመውበታል። በጣም አሳዝኝ ነገር ነው። ሁሉም የየራሱን እምነት ለማስተላለፍ እንጂ እሱስ ምን ሆኖ ይሆን ብሎ አለማሰቡ ልብ ይሰብራል።
ወንድሜ ሃይለመድህን አበራ የሰዎችን ደህንነት አደጋ ላይ ለመጣል አይደለም እንስሳትን ለመጉዳት የሚፈልግ ሰው አይደልም። ደግሞም ያንን የጨነቀውን ያክል ከፈራው ነገር ለመሸሽ ሞከረ እንጂ ማንንም ባለመጉዳቱና ሃሳብ እንኳ እንዳልነበረው ምንም አይነት ማጥቂያ መሳርያ ባለመታጠቁ አሳይቷል። በሁሉም ዘንድ የሚታወቀው ለተቸገሩ በመድረስና ባዛኝነቱ ነው። ካገር ውጪ ሄዶ ለመኖር የሚፈልግ ሰው ቢሆን ለሱ በጣም ቀላል ነገር ነው። ከጥቂት ወራት በፊትንኳ ዩኤስ ኤ ሄዶ ነበር። ከ አስር ቀናት በላይንኳ

እየተዋረዱ መገዛት እስከመቼ!?


በቅዱስ ዬሃንስ
አለምነው መኮነን የተባለ የብአዴን ወኪልና የባንዳ አስፈፃሚ የአለቆቹን የዘወትር አባባል በማስረገጥ እመራዋለሁ የሚለውን የአማራ ህዝብ <<ሰንፋጭ የሆነ ትምክህተኝነት የተጠናወተው፤ ትምክህተኝነቱን ያልተው፤ በባዶ እግሩ እየሄደ መርዝ ንግግር የሚናገር ወዘተ>> ካለ በኋላ <<የትምክህት ልጋጉን ማራገፍ አለበት>> በማለት እንደሌሎች ብሄረሰቦች ሁሉ ደከመኝ፡ ሰለቸኝ ሳይል ዋጋ የከፈለውን የአማራ ህዝብ ዋጋ በማሳጣት የሌሎቹ ጠላት አድርጐ በማቅረብ፡ የዘረኞች ተባባሪነቱን አስመስክሯል።
የአማራው ህዝብ የወያኔ ዘረኞች ዋነኛ ዒላማ ሆኖ የአገዛዙን የግፍ ፅዋ ያለማቋረጥ መጋት ከጀመረ ድፍን 23 አመታት ተቆጠሩ። ፋሽስቱ ወያኔ የኢትዮጵያን ህዝብ ብሔራዊ ስሜት በማምከን ፣ የዘመናት ተገዥነቱን ለማረጋገጥ በቅድሚያ የአማራን ሕዝብ ማንነት ማጥፋት ፣ የአማራን ሕዝብ ስነ ልቦናዊ ጥንካሬ መስለብ እና አንገቱን ማስደፋት አስፈላጊ መሆኑን በጽናት ያምናል። ይህ በመሆኑም ፣ በአማራ ህዝብ ላይ በወያኔ የሚፈፀመው ግፍ እና በደል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ስር እየሰደደና እየከፋ በግልፅም በስውርም በተቀነባበረ መንገድ ቀጥሏል።
ይህ የህወሀት የጸረ አማራ ፕሮፓጋንዳ ማሽን የሚመራው በዋና ዋናዎቹ የወያኔ ሹሞች ቢሆንም ወያኔ የአማራን ህዝብ የሚገድለዉ፤ የሚያዋርደዉና የሚያሳደድዉ አማራ ነን በሚሉ ነገር ግን የአማራን ህዝብ በጅምላ በሚሰድቡና አማራዉ ሲገደል፤ ሲታሰርና ሲፈናቀል ይበልህ በሚሉ በእነ አለምነው መኮንን አይነት ወፍ ዘራሽ ካድሬዎች ነው። አንበሳ ሲያረጅ የዝንብ መጫወቻ ይሆናል እንዲሉ፡ የአማራው ህዝብ ዛሬ ቀን ጣለውና፣ በጠላቶቹ እጅ ወደቀ፣ የድፍን ስድና መረን ያደገ ዋልጌ ሁሉ የስድብና የዘለፋ አፍ ማሟሻ የመሆን ዕጣ ደረሰው። አለምነው መኮነን የተባለ የብአዴን ወኪልና የባንዳ አስፈፃሚ የአለቆቹን የዘወትር አባባል በማስረገጥ እመራዋለሁ የሚለውን የአማራ ህዝብ <<ሰንፋጭ የሆነ ትምክህተኝነት የተጠናወተው፤ ትምክህተኝነቱን ያልተው፤ በባዶ እግሩ እየሄደ መርዝ ንግግር የሚናገር ወዘተ>> ካለ በኋላ <<የትምክህት ልጋጉን ማራገፍ አለበት>> በማለት እንደሌሎች ብሄረሰቦች ሁሉ ደከመኝ፡ ሰለቸኝ ሳይል ዋጋ የከፈለውን የአማራ ህዝብ ዋጋ በማሳጣት የሌሎቹ ጠላት አድርጐ በማቅረብ፡ የዘረኞች ተባባሪነቱን

Monday, February 17, 2014

In Kontempt of Ethiopia’s Kangaroo Kourt? – by Prof. Alemayehu G Mariam


 

 

A court of injustice or a court of cruel joke?
Asrat-Tasse I must confess that I take a bit of perverse pleasure in getting full vindication for my long held view that the regime in Ethiopia runs a kangaroo court system. For years, I have been saying that there is no rule of law in Ethiopia and that the courts are kangaroo courts puppet-mastered by the political bosses of the “Tigray People’s Liberation Front”. The jailing of  Ato Asrat Tassie, the former Secretary General of Unity for Democracy and Justice Party, for “contempt of court” last  week is fresh evidence of the travesty of justice and the comedy errors that routinely take place in that country’s kangaroo court system.
Ato Asrat is in jail for the “crime” of speaking truth to power; more accurately, for speaking truth to those who abuse and misuse political power cloaked in judicial robes. Ato Asrat is “charged” with “contempt of court” for expressing his feelings about a “documentary” and the possible outcome of his party’s defamation lawsuit against the “Ethiopian Radio and Television Agency” in the weekly Amharic magazine Adis Guday. Ato Asrat wrote, “Currently, the Akeldama drama is being aired on TV. This is happening during the ongoing trial of UDJ versus the Ethiopian Radio and Television Agency (ERTA), whereby

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ተጠለፈ፤ ጠላፊው ምክትል አብራሪው ነው ተባለ



 

 



(ሰበር ዜና) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተጠለፈ፤ ጠላፊው ምክትል አብራሪው ነው ተባለ(ዘ-ሐበሻ) ከአዲስ አበባ ተነስቶ በካርቱም በኩል አቋርጦ ወደ ጣሊያን ይበር የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተጠልፎ በጄኔቭ ስዊዘርላንድ እንዲያርፍ መደረጉ ታወቀ። ጠላፊው ምክትል አብራሪው እንደነበርም የስዊዘርላንድ ፖሊስ አስታወቀ።

193 ተሳፋሪዎችን ጭኖ ይጓዝ እንደነበር ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረገጽ ዘ-ሐበሻ የተረዳች ሲሆን ከነዚህም ውስጥ 140 የሚሆኑት የጣሊያን ዜጎች እንደነበሩ መረጃው ያመለክታል። እንደ ኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ገለጻ አውሮፕላኑ ቢጠለፍም ምንም ዓይነት ጉዳት በሰዎች ላይ ባለመድረሱ በተለዋጭ በረራ ሰዎችን ለማጓጓዝ ጥረት እየተደረገ ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይህን ከገለጸ በኋላ መረጃውን ከድረገጹ ላይ አንስቶታል።
ቦይንግ 767-300 አውሮፕላንን ጠለፈ የተባለው ምክትል አብራሪው ምንም አይነት የጦር መሣሪያ አለመታጠቁን የዘገቡት የስዊዘርላንድ ሚድያዎች ዋናው አብራሪ (ፓይለት) ወደ መጸዳጃ ቤት ሲያመራ በሩን ቆልፎ ወደ ስዊዘርላንድ እንዲበር አድርጓል ሲሉ ዘግበዋል። ረዳት ፓይለቱ አውሮፕላኑን ጄኔቭ አውሮፕላን ማረፊያ ካሳረፈ በኋላ ከአውሮፕላኑ በመስኮት በገመድ ተንጠላጥሎ በመውጣት እጁን ለፖሊስ በመስጠት ጥገኝነት እንደጠየቀ ተገልጿል፡፡ ጠላፊውም ጥገኝነት ለመጠየቅ ሲል አውሮፕላኑን አቅጣጫ በማስቀየር ለመጠልፍ መገደዱን ከታሰረ በኋላ ለፖሊስ ተናግሯል ሲሉ ሚዲያዎቹ ዘግበዋል።
(የስዊዘርላንድ ፖሊሶች የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተሳፋሪዎችን ከአውሮፕላኑ ሲያስወጡ)
(የስዊዘርላንድ ፖሊሶች የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተሳፋሪዎችን ከአውሮፕላኑ ሲያስወጡ)

የኢትዮጵያ አየር መንገዱ አብራሪ በሃገሩ ላይ የሚደርስበት ስቃይ ይህን ድርጊት ለመፈጸም እንዳነሳሳው መግለጹን የስዊዘርላንድ

Sunday, February 16, 2014

የጉባኤው ጥቅም ወይስ የአባ ሰረቀ ደብዳቤ? (በይበልጣል ጋሹ)

 

 

aba sereke mahbere-kidusan-300x168
የአባ ሰረቀ ደብዳቤ ማኅበረ ቅዱሳን ለአብነት መምህራን ለታላቅ ዓላማ ያዘጋጀውን ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ እንዲታገድ ምክንያት ሆነ። ጉባኤው ለቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ሁለተናዊ ጥቅም ወደጎን በመተው ምንም ረብ ለሌለው ደብዳቤ ቅድሚያ በመስጠት ጉባኤው እንዲታገድ የመንግሥት/ፖሊስ እገዛን መጠየቅ ቤተ ክርስቲያንን ያስተዳድራሉ ይመራሉ ተብለው ከሚጠበቁ ብፁዓን አባቶች ቀርቶ ከአንድ የቤተክርስቲያን ምእመን የሚጠበቅ ተግባር አልነበረም አይደለምም።
የጉባኤው አላማ ለማንም የተሰወረ አልነበረም። በማኅበረ ቅዱሳን አሰራርም የሚያከናውናቸውን መንፈሳዊ ተግባራት ሁሉ አስቀድሞ ከጠቅላይ ቤተ ክህነት እስከ ቅዱስ ሲኖደስ ድረስ አሳውቆና ምክር ጠይቆ እንደሚሰራ ይታወቃል። በዚህም መሰረት ይህም የምክክር ጉባኤ ቀደም ብሎ የታቀደና መቼ፣ እንዴትና በምን ዙርያ እንደሆነ አባ ሰረቀም እራሳቸው በሚገባ ያውቁታል።
በእርግጥ የአባ ሰረቀና የማኅበረ ቅዱሳን የአለመግባባት ጉዳይ ዛሬ የተከሰተ እንግዳ ነገር አይደለም፤ ለአመታት የዘለቀ፣ የሰ/ት ት/ቤቶች ማደራጃ መምርያ ኃላፊ በነበሩበት ጊዜ የማኅበሩን አገልግሎት ሙሉ ለሙሉ እስከማስቆም ድረስ ጽኑ አላማ ይዘው

Saturday, February 15, 2014

ቤተመንግስት አጥር ላይ የሚገኘው የመስቀል ቅርጽ የእስልምና እና የኦርቶዶክስ ሃይማኖት መሪዎችን ሲያነጋግር ዋለ

 

ዛሬ በአዲስ አበባ ታትሞ የወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ እንደዘገበው፤ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮና መኖርያ ቤት በሚገኝበት ታላቁ ቤተ መንግሥት አጥር ዙሪያ ገባው ላይ የሚገኘው የመስቀል ቅርጽ፣ የእስልምናና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ሃይማኖቶች መሪዎችን አነጋገረ፡፡
የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመተባበር ባለፈው ሳምንት ቅዳሜና እሁድ በሐዋሳ ባካሔደው የምክክር መድረክ ላይ ‹‹አገሪቱና መንግሥቱ የእኩልነትና የዜጎች መንግሥት ነው፤›› ያሉት የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸኽ ኪያር ሙሐመድ አማን÷ ከቀድሞው ሥርዐት አንጻር አሁን የሚያበረታቱ ነገሮች እንዳሉ ገልጸዋል፡፡
ይኹንና በሴኩላሪዝምም ቢኾን ፍጹምነት ባለመኖሩ ‹‹አገር የጋራ ነው ከተባለ በኋላ የጎደለ ነገር አለ፤›› በሚል አዘውትረው ጥያቄ የሚያቀርቡላቸው ሰዎች መኖራቸውን ሸኽ ኪያር ጠቅሰዋል፡፡ ፕሬዝዳንቱ ይቀርቡልኛል ካሏቸው ጥያቄዎች መካከል ‹‹ለምሳሌ፡- ታላቁ ቤተ መንግሥት በመስቀል ነው የተከበበው፤ ይህ መጥፎ ነገር ሊያመለክት ይችላል›› የሚሏቸው እንዳሉ ተናግረዋል፡፡
ታላቁን ቤተ መንግሥት የከበበውን መስቀል፣ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ፊት ለፊት እንደቆመው የደርግ ሐውልት ያህል እንዲታይ በሚል ለጥያቄው መልስ እንደሚሰጡ የተናገሩት ፕሬዝዳንቱ፣ “በአክሱም አንዲት ጎጆ መስጊድ እንኳ ለመገንባት እንዴት አልቻልንም?” ተብለው ሲጠየቁ የዚህን ያህል ‹‹የቀልድ መልስ እንኳ ለመስጠት አልተቻለም፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹ነገሮችን ለማከም መቅደድ አለብን›› የሚል የዐረብኛ ብሂል እንዳለ የጠቀሱት ፕሬዝዳንቱ፤ ሁልጊዜ ጥላሸት መስለው ይታያሉ ያሏቸውን ችግሮች ለመፍታትና መልስ ለመስጠት ይቻላል ወይስ አይቻልም ሲሉ በፈገግታ የታጀበ ጥያቄያቸውን አቅርበዋል፡፡
በጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ሸኽ ኪያር ጥያቄ ላይ ፈጥነው አስተያየት የሰጡት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ፣ ሸኽ ኤልያስ ያቀረቧቸው ነገሮች ሌሎች ስለጠየቋቸው እንጂ ራሳቸው ፕሬዝዳንቱ አምነውበት እንዳልሆነ ከአነጋገራቸው መረዳታቸውን ገልጸዋል፡፡
በጥያቄው ስለ መስቀልም ስለ አክሱምም መነሣቱን ያስታወሱት ፓትርያርኩ፣ ‹‹ሁለቱም የቆዩ ናቸው እንጂ አሁን የተፈጠሩ አይደሉም፤›› ሲሉ ተናግረዋል፤ ‹‹በዚህ ግቢ (ስብሰባው በተካሔደበት ሌዊ ሪዞርት ማለታቸው ነው) ያየናቸው ዋርካዎች ድሮ

Shocking Sexual Violence against Women and Children’s Rights Violations in Ogaden

By Aysheshum Yakume
Everyday life is what a person daily does, feels, and thinks. In this century protection of women and children in the Ogaden region is a vital humanitarian concern”. In Ethiopia, things are connected with cultural, religious and political believes of the people. But with the absence of human rights and humanitarian senses and knowledge with poor cultural aspects with the Ethiopian officials and army forces members, things like killing, displacement, rape and corruption becomes normal and part of their daily and routine tasks. Most of the government officials, and also security and army members are uneducated and from one clan. So things like killing, displacement, rape and corruption becomes normal and part of their daily and routine tasks.
ogaden_map
Ethiopian army and militias have systematically used rape as political tool and most potent weapon to terrorize and displace populations and to target indigenous people “pastoral community” in Ogaden. Human rights and humanitarian agencies have reported widespread of sexual violence and children’s

ኢሕአዴግ ግትርነቱን እንዳይቀጥል!… ከግርማ ካሳ

ከግርማ ካሳ
አቶ ዳንኤል ተፈራ በዋስ መለቀቃቸው፣ አቶ አሥራት ጣሴም መፈታታቸውን አነበብኩ። መጀመሪያዉኑ እነዚህ የአመራር አባላት መከሰስ ብሎም መታሰር አልነበረባቸውም። ሆኖም ግን ኢሕአዴግ ነገሮችን በማርገብ እንዲፈቱ ማድረጉ በአዎንታዊነት ተቀብዬዋለሁ። አዎ «የኢሕአዴግ አመራር አባላትን ጥሩ አድርጋቹሃል » እላለሁ። ይህ አይነቱን፣ መቀራረብን የሚያመጣ፣ ፖለቲካዉ የበለጠ እንዳይከር የሚያደርግ ተግብራትን እንዲፈጸሙ ነበር የሁላችንም ፍላጎት።
Daniel Teferaኢሕአዴግ በአገራችን እያደረጋቸው ያለው የልማት እንቅስቃሴዎች ሰፋፊና አስደሳች ናቸው። በአዲስ አበባ እየተሰራ ያለዉ የቀላል ባቡር ግንባታን ብቻ ከተመለከትን ከተማዋን ይቀይራል ተብሎ ይጠበቃል። ይህ የአዲስ አበባዉ የባቡር ፕሮጀክት 475 ሚሊዮን ዶላር ነው ወጭዉ። 85% ( 403 ሚሊዮን ዶላር) ከቻይና የኤክስፖርት-ኢምፕርት ባንክ ብድር የተገኘ ሲሆን፣ 15% (71 ሚሊዮን ዶላር) የሚሆነው ከመንግስት ካዝና የሚመጣነው የሚሆነዉ።
እዉነቱን እንነጋገር ከተባለ፣ በአንድ አመት በዉጭ አገር የሚኖረው ኢትዮጵያዊ ፣ ኢትዮጵያ ከቻይና የተበደረችውን 403 ሚሊዮን ዶላር መዝጋት ይችላል። ቢያንስ 1 ሚሊዮን የሚቆጠር ኢትዮጵያዊ በዉጭ ይኖራል። በቀን አንዲት ዶላር ብቻ፣ ለአንድ አመት ከአንድ ወር እና 8 ቀናት ቢዋጣ 403 ሚሊዮን ዶላር ማግኘት ይቻላል።
ይህ በዉጭ የሚኖረዉ ሕዝብ በልማቱ እንቅስቅሴ ላይ ትልቅ ሚና ሊጫወት ያልቻለው፣ ኢሕአዴግን ስለሚቃወም ነዉ። ኢሕአዴግን የሚቃወመው ደግሞ በሌላ በምንም አይደለም፣ በአገር ቤት በሚታዩ የመልካም አስተዳደር እጦት፣ በሚታዩ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች በመሳሰሉት ነዉ።
Andu5
ኢሕአዴግ ተቃዋሚዎችን እንደ ጠላት ከማየት (በተለይም አንድነት ፓርቲን) ተቃዋሚዎች ጋር አብሮ መስራት ቢችል፣ በጋራ አገራዊ በሆኑ ፕሮጀክቶች ላይ ግልጽነትና ተጠያቂነት ባለበት መልኩ የነአንድነት ድጋፍ ቢያሰባስብ፣ በቀላሉ የዳያስፖርዉን ፖለቲካ መቀየር ይችል ነበር። አስቲ አስቡት፣ በነአንድነትና በኢሕአዴግ መካከል መግባባቶች ተፈጥረው፣ ያሉ ልዩነቶች ሁሉም አሸናፊ በሆነበት መልኩ ተፈተዉ፣ የጋራ ኮሚቴ አቋቁመው፣ በጋር ተወካዮች ወደ ዉጭ ልከው፣ በአገራችን የሚደረገዉን ልማት ለማፋጠን ሕዝቡን ቢያነጋገሩ፣ አዳራሾች አይሞሉምን ? ጢቅ ነበር የሚሉት። እንደዉም በቀዳሚነት ስብሰባዎችን የምሳተፈውና የማስተባበረው እኔዉ እሆን ነበር።
እንግዲህ ለዚህ ነው የነ አስራት ጣሴ መፈታትን እንደ ጥሩ ጅማሬ የወስድኩት። በቶሎ ኢሕአዴግ እነ አንዱዋለም አራጌ፣ እስክንደር

ጋዜጠኛው በበሽታና ረሃብ እየተሰቃየ ነው

(ጋዜጠኛ ሰለሞን ሙሉ ታፈሰ)

(ጋዜጠኛ ሰለሞን ሙሉ ታፈሰ)
(ዘ-ሐበሻ) በኢትዮጵያ ነፃ ፕሬስ አንጋፋ በመሆን ከፍተኛ መስዋእትነት ሲከፍል የቆየው ጋዜጠኛና ደራሲ ሰሎሞን ሙሉ ታፈሰ ሕይወቱ በአሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ታወቀ።
የነፃው ፕሬስ በገዢው ፓርቲ በሃይል እንዲዘጋ መደረጉን ተከትሎ ከአምስት አመት በላይ ጊዮርጊስ ቤ/ክርስቲያን ጀርባ ጐዳና ያድር እንደነበረ ታውቋል።
ጋዜጠኛ ሰሎሞን ባለፈው አመት ያለበትን ሁኔታ የሚገልፅ ዘገባ በአንድ ጋዜጠኛ አማካይነት በማህበራዊ ድረገፅ መውጣቱን ተከትሎ በለንደን የሚኖሩ ሁለት ኢትዮጵያውያን የቤት ኪራይ እየከፈሉ ሲረዱት መቆየታቸው ታውቋል። በአሁን ሰአት ግን ይህ እገዛ በመቋረጡ ሰሎሞን ለጎዳና ሕይወት መዳረጉ ሲታወቅ በተጨማሪ በኪንታሮት በሽታ እየተሰቃየ እንደሚገኝ ማረጋገጥ ተችሎዋል።
በአብዛኛው ቀናት ዳቦ ሳይቀምስ እንደሚያሳልፍ በቅርብ የሚያቁት ጠቁመው፣ ጋዜጠኛ ሰሎሞን በባህርይው ቸገረኝ ብሎ ማንንም ሰው እንደማይጠይቅ አያይዘው ገልፀዋል። በተለይ በአሁኑ ወቅት የኪንታሮት በሽታው ከረሃብ ጋር ተደምሮ ክፉኛ የሰውነት መጎሳቆልና ክብደት መቀነስ እንደፈጠረበት ያስታወቁት እነዚህ ወገኖች ጋዜጠኛ ሰሎሞን ለአገሩ የከፈለውን መስዋእትነት በመረዳት አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ከጎኑ እንዲቆሙና በተለይ ሕክምና የሚያገኝበት ሁኔታ እንዲፈጠር የበኩላቸውን እርዳታ እንዲያደርጉለት ተማፅነዋል።
ጋዜጠኛ ሰሎሞን ሙሉ ታፈሰን በሚከተለው ስልክ ቁጥር በማግኘት መርዳት ይቻላል። +251 933694129
ምንጭ፣ http://www.zehabesha.com/amharic/archives/12802

የዶር ያእቆብ «አሰብ የማን ናት?» መጽሃፍ ሰባት ጊዜ እንደታተመ ተገለጸ

ዶር ያእቆብ ኃይለማሪያም፣ የአሰብ ወደብን በተመለከተ የጻፉት መጽሃፍ ሰባት ጊዜ እንደታተመ ከሲ.ቢ.ኤስ ራዲዮ ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ገለጹ። «ይህ የሚያመለክተዉ የኢትዮጵያ ህዝብ ምን ያህል የአሰብ ጉዳይ እንደሚያንገበግበው ነዉ» ያሉት ዶር ያእቆብ፣ በአሰብ ዙሪያ ያሉትን ችግሮች በስላም መፍታት እንደሚቻልም ለማሳየት ሞክረዋል።
የኤርትራ ሕዝብና የኢትዮጵያ ሕዝብ ወንድማማች ህዝብ እንደሆኑ የተናገሩት ዶር ያእቆብ፣ ጠቡና መለያየቱ የመጣዉ በመሪዎች ችግር ብቻ እንደሆነ ይገልጻሉ። «ተለያየትን አንቀርም። አንድ ቀን ተመልሰን አንድ መሆናችህ አይቀርም» ያሉት ዶር ያእቆብ ፣ የአሰብ ጉዳይ በሰላም የሚፈታበትንም አራት አማራጮችን አቅርበዋል።
ኤርትራና ኢትዮጵያ፣ እንደገና በፌዴረሽን ይሁን በኮንፌዴሬሽን ከተዋሃዱ በቀዳሚነት የሚፈለገዉና የሚመረጠው አማራጭ እንደሆነ ያስቀመጡ ሲሆን፣ አሰብ ወደ ኢትዮጵያ እንድትሆን የሚያደርግ፣ ኤርትራን በሌላ መልኩ የሚጠቅም የመሬት ማሸጋሸግ ሥራዎችን መስራቱን እንደ ሁለተኛ አማራጭ ያቀርባሉ።
ካስፈለገም ደግሞ በሶስተኛ አማራጭነት፣ አሰብ እራሷን በራሷ እንድታስደዳር ተደርጎ፣ ሁለቱም አገሮች ባለቤት የሚሁኑበትን ፎርሙላ ማመቻቸት እንደሚቻልም የሕግ ባለሞያዉ ይናገራሉ።
ሶስቱ የተዘረዘሩ አማራጮች ካልሰሩ፣ የአለም አቀፍ ሕግና ታሪክ ኢትዮጵያን ስለሚደግፍ ፣ ጉዳይ ወደ ተባበሩት መንግስታት ይዞ መሄድ እንደሚቻል፣ ያስረዱት ዶር ያእቆብ፣ የአልጀርስ ስምምነትን «የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅምን የማያስጠብቅ» ሲሉ ተቀበይነት እንደሌለዉና አሳሪ እንዳለሆነም አረጋግጠዋል።
በቅርቡ አምባሳደር ሺን እና ሄርማ ኮን፣ ኢትዮጵያ አሰብን እንድተከራይ በሚል ያቀረቡትን ሃሳብ ዶር ያእቆብ «ኢትዮጵያን መናቅ ነዉ» ሲሉ አጣጥለዉታል።
 
 

ምንጭ፣ http://www.abugidainfo.com/amharic/index.php/13219

ሕወሃት/ኢሕአዴግ ከዉስጥ ከፍተኛ ጫና እየደረሰበት ነው !

ኢሕአዴግ የዘረጋቸው ትላልቅ ፕሮጅክቶች የሕዝቡ ተሳትፎ እንደሚጠይቁ የተገነዘቡት በርካታ የኢሕአዴግ ደጋፉዎችና አባላት፣ ኢሕአዴግ መሰረታዊ ማሻሻያዎችን እንድያደርግ፣ የፖለቲካ ምህዳሩን እንዲያሰፋ፣ እስረኞችን እንዲፈታ ዉስጥ ዉስጡን ጫና እያደረጉ እንደሆነ ከኢሕአዴግ አካባቢ ያሉ ምንጮቻችን ይገልጻሉ።
biniam_meles
ትግራይን ጨምሮ በተለያዩ የአገሪቷ ክፍሎች በኢሕአደግ ዘንድ ባሉ የመልካም አስተዳደር፣ የኢፍትሃዊነት ችግር ላይ፣ እንዲሁም አልቻል በተባለው የኑሮ ዉድነት የተነሳ፣ የሚነሱ ተቃዉሞዎች እየተበራከቱ መሆኑ ያዩ ኢሕአዴግን የሚደግፉ ወገኖች፣ ኢሕአዴግ የሕዝብን ጥያቄ እንዲያዳምጥ፣ ከሕዝብ ግር እንዲታረቅ ጥሪ እያቀረቡ ናቸው።
«የዛሬዎቹ ኢሕአዴጎች የዚህ የደሃ ሕዝብ እንባና ሮሮ የማያትያቸው ናቸው»
«እዚህ አገር ላይ መልካም አስተዳደር ድራሹኑን ጠፏቷል»
ኢሕአዴጎችን «እነዚህ ክፉ የጫካ ሹሞች ….»
«ሕዝቡ ተማሯል»
«አስተዳደሩ ተበላሽቷል። የአቶ መለስን የቀድሞ አባባል ልዋስና በስብሷል ማለት ይቻላል»
«እዚህ ክፍለ ከተማ ሕዝብ አስለቅሶ በሙሰኝነት ሲነሳ የሰማችሁት ግለሰብ፣ የድርጅት አባል ስለሆነ ተብሎ ወዲያኛው ክፍለ ከተማ

Friday, February 14, 2014

የሱድና መንግስት ኢትዮጵያዉያን በሁመራ ከቃያቸው እንዲለቁ ትእዛዝ ሰጠ !

የሱዳን መንግት ኢትዮጵያዉያን ከዘመናት ከኖሩበት ቦታ እንዲለቁ የሳምነት ማስጠንቀቂያ እይሰጠ እንደሆነ የአራን አመራር አባል አቶ አብርሃ ደሳት ገለጹ።
«የሱዳን መንግስት በኢትዮ-ሱዳን ድንበር አከባቢ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሳምንት ዉስጥ ቀያቸውን ለቀው እንዲወጡ ትእዛዝ መስጠቱ የሑመራና አከባቢው ኗሪዎች ለዓረና ትግራይ ፅሕፈትቤት አስታውቀዋል። የሱዳን መንግስት ትእዛዝ ያስተላለፈው መሬቱ የሱዳን ግዛት ሁኗል በሚል በምክንያት እንደሆነ አክለዋል።”” ሲሉ ነገር አቶ አብርሃ የሱዳኖችን እንቅስቃሴ በፌስ ቡክ ገጻቸው ይፋ ያደርጉት።
በቅርቡ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃለ ምልልስ፣ ለሱዳን የተሰጠ ምን መሬት እንደሌል በይፋ መናገራቸው ይታወቃል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ባሉ ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ፣ ሱዳኖች ይህን አይነት ከመኖሪያ ቤታችሁ በሳምንት ዉስት ልቀቁ የሚል ማስጠንቀቂያ በሁመራ አካባቢ የሚኖሩ ወገኖች መስጠታቸው ከጠቅላይ ሚኒስተሩ ጀርባ ፣ እርሳቸው የማያወቁት፣ በሌሎች የአገዛዙ ባለስልጣናት፣ የተወሰኑ ዉሳኔዎች ሊኖሩ እንደሚችል የሚያመላክት ሊሆን እንደሚችል ተንታኞች ይናገራሉ።
ሁመራ ኢሕአደግ ስልጣን ከመያዙ በፊት የጎንደር ክፍለ አገር አካል የነበረች ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በትግራይ ክልል ዉስጥ የተቀላቀለች ቦታ ናት። በሁመራ እንዲሁም ወልቃት ጠገዴ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን በቤታቸው አማራኛ ፣ በዉጭ በገበያ ደግሞ ትግሪኛ የሚናገሩ፣ ሁለቱንም ቋንቋዎች በተቀላጠፈ መልኩ የሚያወቁ እንደሆነ ይነገራል። ስለሁመራና ወልቃት ጠገዴ ሲነሳ፣ ምን ያህል «ትግሬ»፣ «አማራ» የሚባለው የዘር ፖለቲካ እንደማይሰራና ብሄረሰቦች በብዙ ቦታዎች እርስ በርስ የተደባለቁና የተዛመዱ መሆናቸውን የሚይሳይ ነዉ።
ምንጭ፣ http://www.abugidainfo.com/amharic/index.php/13205

በጎንደር የታክሲ አሽከርካሪዎች የሥራ ማቆም አድማ መተው ዋሉ


 
gonder taxi
(ዘ-ሐበሻ) በጎንደር ከተማ የሚገኙ የታክሲ አሽከርካሪዎች ዛሬ የሥራ ማቆም አድማ አድርገው በአደባባይ የመኪናቸውን ጡሩምባ ሲያሰሙ መዋላቸው ተሰማ።
የከተማ የታክሲ አሽከርካሪዎች ለሥራ ማቆም እና ለተቃውሞ ያነሳሳቸው ዋናው ምክኒያት “አዲሱን የትራፊክ የቅጣት ደንብ በመቃወም” እንደሆነ የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
የዘ-ሐበሻ ምንጮች እንደሚሉት በጎንደር አዲስ የወጣው የትራፊክ ቅጣት ደምብ ለተከታታይ 3 ጊዜያት ቅጣት የተጣለበት አሽከርካሪ ለ6 ወራት እንዳያሽከረክር የሚከለክል ሲሆን የታክሲ ሹፌሮቹ ሙሉ ቀን ስንነዳ እንደመዋላችን ከዚያ በላይ ጥፋት ሊሰራ ይችላል በሚል ቅጣቱን ተገቢ አይደለም ሲሉ ለተቃውሞ ሥራቸውን አቁመው ውለዋል። በተጨማሪም የታክሲ ባለንብረቶች የታሪፍ ማስተካከያ አልተደረልንም በሚል ከነዚሁ አሽክርካሪዎች ጋር የሥራማቆም አድማውን መቀላቀላቸውም ተሰምቷል።
አድማው እስከማምሻውን ድረስ ቀጥሎ እንደነበር የገለጹት የዘ-ሐበሻ ምንጮች የከተማው አስተዳደር አድማ የመቱት አሽከርካሪዎች ተወካይ ልከው እንነጋገር ቢልም፤ ሹፌሮቹ “መንግስት የሕዝብ ተወካዮችን በማሰር የታወቀ ነውና ተወካይ አንልክም” ማለታቸውም ተሰምቷል ሲሉ ዘግበዋል።
በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ የሆነ የመጓጓዣ እጥረት ችግር ያለ ሲሆን የታክሲ ሾፌሮቹ አድማ በሕዝቡ የ ዕለት ተ ዕለት ተግባር ላይ ተጸእኖ አሳድሮ ውሏል።
ምንጭ፣ http://www.zehabesha.com/amharic/archives/12803

ከኢትዮጵያ ጋር መታረቅ ስለሚባለው ባልሰማውና ባላስበው እመርጣለሁ›› ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ

የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት አቶ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ የሥልጣን ዘመናቸውን ከጨረሱ በኋላ፣ የኢትዮጵያና የኤርትራ መንግሥታትን ማስታረቅ እንደሚፈልጉ የመንግሥት የቴሌቪዥን ጣቢያ በሆነው ኢቴቪ በይፋ ገልጸው መስመር የያዘላቸው መሆኑንም አሳውቀው ነበር፡፡
በቅርቡ ከኤርትራ ቴሌቪዥን ጋር ሰፊ ቃለ ምልልስ ያደረጉት ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ግን ምንም ዓይነት የዕርቅ ፍላጐት እንደሌላቸው የኢትዮጵያ መንግሥት በፕሮፓጋንዳ ብልጫ እየተጠቀመበት እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ኢትዮጵያን በተመለከተ ለቀረቡላቸው ጥያቄ የሰጧቸው ምላሾች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡
‹‹የሕዝብ ግንኙነት ብልጫ ለማግኘት ነው››
ሁለት የኤርትራ የመንግሥት ቴሌቪዥን ጋዜጠኞች አንዳንድ የአገር ውስጥና የአካባቢ ፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ ጥያቄዎችን ለፕሬዚዳንት ኢሳያስ አንስተውላቸዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በኢትዮጵያና በኤርትራ ግንኙነት ላይ የሰጡት አስተያየት አነጋጋሪ ነው፡፡
በመግለጫው ከተገኙ የመንግሥት ጋዜጠኞች መካከል አንዱ እንዲህ ብሎ ፕሬዚዳንቱን ይጠይቃቸዋል፤ ‹‹ኤርትራና ኢትዮጵያን ለማስታረቅ አንዳንድ ሙከራዎች እየተደረጉ እንደሆነ በሚዲያዎች እየተነገረ ነው፡፡ ይኼ የሚወራው ነገር እውነት ነው ወይ?›› ይላቸዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ለጥያቄው መልስ መስጠት ሲጀምሩ ፊታቸውን ጨለም አድርገዋል፡፡ የሆነ ከውስጥ የሚሰማ የቁጣ ስሜት እንዳለ ያሳብቅባቸዋል፡፡ መልስ መስጠት ቀጠሉ፡፡ ‹‹ከምኡ ዝበሃል ነገር የለን›› [እንደዚያ ብሎ ነገር የለም] በሚል በእምቢተኝነትና በእልኸኝነት ውስጥ ሆነው ንግግራቸውን ቀጠሉ፡፡
‹‹እንደዚያ ብሎ ነገር የለም፡፡ ወያኔ እስኪጠፋ ዕለት እንደዚህ ብሎ ማውራቱ ይቀጥላል፡፡ ዓላማውም የሕዝብ ግንኙነት (PR) ብልጫ ለማግኘት ብቻ ነው፡፡ እንደዚያ በማድረጉ የፕሮፓጋንዳ ትርፍ ያገኝ ይሆናል፡፡ ወያኔ ያላንኳኳው በር የለም፡፡ የልጆች ሥራ ነው የሚመስለው፣›› ኢሳያስ ምላሻቸው በዚህ አላበቃም፡፡
‹‹ምናልባት ቀደም ሲል እንዲህ ተባለ እንዲህ ሆነ እያሉ ሊያታልሉን ሞክረው ይሆናል፡፡ እኔ የሚገርመኝ ጊዜያቸውን በዚህ ለምን

Thursday, February 13, 2014

የአንድነት አባል በመሆኔ ከስራ ልባረር ነው” መምህር አማኑኤል መንግስቱ

የአንድነት አባል በመሆኑ በሚያስተምርበት ትምህርት ቤት አስተዳደር የተለያዩ ዛቻዎችና ማስጠንቀቂያዎች እየደረሱበት እንደሆነ የሚናገረው መምህር አማኑኤል መንግስቱ “ከዚህ በፊትም ያለምንም ምክንያት ከማስተምርበት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አንስተው ወደ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አውርደውኛል፡፡” በማለት በመንግስት ኃላፊዎች የደረሰበትን በደል ለፍኖተ ነፃነት አስረድቷል፡፡ ተደጋጋሚ ዛቻ እየደረሰበት መሆኑንና በቅርቡም ከስራው ሊያፈናቅሉት እንዳቀዱ ጨምሮ አስረድቷል፡፡
መምህር አማኑኤል ላይ እየደረሰ ስላለው ዛቻ የተጠየቁት የልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ሀብቶም “በስልክ መረጃ አልሰጥም” በማለት መምህር አማኑኤል ወንጀለኛ ነው የሚል ምላሽ ለፍኖተ ነፃነት ሰጥተዋል፡፡
ለመምህር አማኑኤል መንግስቱ በማዝገበ ብርሀን አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ተመስገን ወ/ጊዮርጊስ ፊርማ በተሰጠው የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ላይ እንደተጠቀሰው፡- የመንግስት ፖሊሲና ተግባሮች በተለያዩ አጋጣሚዎችና ድርጊት ማጥላላትና ሌሎችም እንዲያጥላሉ ተፅዕኖ ማሳደርና በተረጋጋና ሰላማዊ በሆነ መልኩ እየሰራ ያለውን ሰራተኛመብት ተረግጧል መብትህን ለምንድነው የማታስከብረው በማለት ሽብር የመንዛት ሙከራዎችን ማድረግ የሚሉ ሀይለቃሎች ይገኙበታል፡፡
የፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል የማዝገበ ብርሀን አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ትምህርት ቤት ሃላፊዎችን በስልክ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡1624404_273782822777376_963297502_n75520_315429845247207_539289201_n-125x150

ምንጭ፣ http://www.abugidainfo.com/amharic/index.php/13177

መኢአድና አንድነት ፓርቲ በአንድነት ፓርቲ ጽ/ቤት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ፡፡

ከአንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) እና ከመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የተሰጠ መግለጫ !!!!
ብአዴን ኢህአዴግ የአማራን ህዝብ የመምራት የሞራል ልዕልና የለውም፤ ህዝብ ያዋረዱ አመራሮቹም ለፍርድ ሊቀርቡ ይገባል፡፡
የኢትዮጵያ ህዝብ እንደሚገነዘበው በዚህች ታሪካዊት እና የጥቁር ህዝብ ድል ማዕከል፤ የነፃነት ተምሳሌትና የአፍሪካ ህዝብ ኩራት በሆነች ሀገር የኋላ ዘመን ውጣ ውረድ ውስጥ ሰፊው የአማራ ህዝብ ከመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር በአንድ ተሰልፎ ለሀገር ግንባታ ተኪ የሌለው ሚና ተጫውቷል፡፡ በዚህም የተነሳ በአምባገነኖች ጡጫ ተደቁሷል፡፡ ዛሬም እንደ ትላንቱ በገዢዎቹ እየተረገጠ ያለ ህዝብ ነው፡፡
ይህ ህዝብ እንደትላንቱ ሁሉ ዛሬም በየጋራው እና በየሸንተረሩ ተበታትኖ የኔ እንዳይላት እንኳን በተነፈገው ኩርማን መሬት አፈር እየገፋ ለመኖር መዳረጉ ሳያንስ የኢህአዴግ ፖለቲካ ሌላ ሰቀቀን ጨምሮ ‹‹ጨቋኝ ገዥ መደብ የነበረ፤ ትምክህተኛ›› በሚል ጎራ መድቦ ያልዘራውን ግፍ እንዲያጭድ እያደረገው እንደሆነ ይስተዋላል፡፡
የአማራ ህዝብ እንደሌላው ጭቁን የኢትዮጵያ ህዝብ ሁሉ ዘመኑ ባነበራቸው የአገዛዝ ሥርዓቶች የጭቆና ቀንበር ተጭኖት፤ የግፍ ፅዋ የተጋተ መሆኑ ከመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የተሰወረ አይደለም፡፡
ይሁን እንጂ ይህንን ህዝብ እወክላለሁ የሚለው የትላንቱ ኢህዴን የዛሬው ብአዴን ያፈራቸው አመራሮች ስልጣን በመቆናጠጥ የገዛ ህዝባቸውን ከመናቅና ከማዋረድ አልፈው ‹‹ትላንት ሽርጣም ያለህ ትምክህተኛ አንገቱን ይድፋ ዛሬ ተራው ያንተነው›› በማለት በግፍ እንዲገደል ማድረጋቸው ሰቆቃው ከህዝብ ህሊና ሳይወጣ አቶ መለስ ‹‹ጫካ መንጣሪ ሞፈር ዘመት›› ብለው እንደተሳለቁበት ሁሉ በሳቸው ራዕይ አስቀጣይ በዛሬዎቹ የብአዴን አመራሮችም ያው ዘመቻ ተጠናክሮ መቀጠሉ አገዛዙ የደረሰበትን አሳፋሪ ደረጃ

የሳውዲ ጉዳይ: የጅዳ ቆንስል መስሪያ ቤት ኋላፊ ቆንስል ጀኔራል አቶ ዘነበ ከበደ ከኃላፊነታቸው ተነሱ

 

የጅዳ ቆንስል መስሪያ ቤት ኋላፊ ቆንስል ጀኔራል አቶ ዘነበ ከበደ ከኃላፊነታቸው ተነሱ !
* ትናንት ረፋዱ ላይ በገደምዳሜ “ጉልቻ ቢቀያየር …” ብለን ያንሹካሾክነው መረጃ ተረጋገጠ !
* ለጊዜው ቆንስል ጀኔራሉን ተክተው በጊዜያዊነት ቆንስል መስሪያ ቤቱን ለቀጣይ ሁለት ወራት የሚያስተዳድሩት በቆራጥ አመራራር ብቃታቸው የማይመሰገኑት ቆንስል ሸሪፍ ከይሩ ናቸውም ተብሏል ።
* ቆንስል ጀኔራል አቶ ዘነበ ከበደ ትናነት ምሽት ጉዳዩን ለማሳወቅ የኢህአዴግ ድርጅት አባላት ስብሰባ ጠርተው እንደነበርና አብዛኛው አለመገኘታቸው ታውቋል። ድርጅት አባላት በተለይም ከጎናቸው የማይጠፉ የነበሩት ተጽዕኖ ፈጣሪ የህወሃት አባላት እንኳ አልተገኙም ተብሏል።
* አቶ ዘነበ ከበደ በቆንስሉ ዙሪያ የህወሃት አባላትን አምባገነንነትን በማውረድና በማቀዝቀዝ ፣ በሙስና ፣ በድለላ ፣ በማጭበርበር ስራ በቆንስሉ ዙሪያ የነበሩትን በማጥፋት እና በሌብነት አካባቢውን በማጽዳት ይታወቃሉ።
* ህግ አዋቂ ሆነው በህግ ማዕቀፍ የመጡ ዜጎች ግፍ ሲፈጸምባቸው በመከላከሉ የረባ ስራ አልሰሩም የምላች ሃላፊው ስልጣን ከተረከቡ ወዲህ ሶስት ከባባድ የህዝብ ማዕበል የተነሳባቸውን ፈተናዎች በጽናትና በቆራጥ አመራራቸው ድል ነስተው ማለፋቸውን አውቃለሁ። ሃላፊው በአንጻሩ በመረጃ ልውውጥ የማያምኑ ፍትሃዊ በመሆኑ ሳይሆን በግላቸው ላመኑበት ጉዳይ ግንባራቸውን የሚሰጡ ኋላፊ ነበሩ ።
* አቶ ዘነበ ከበደ በሳውዲ ከፍተኛ ሃላፊዎች ዘንድ ክብር የሚሰጣቸው በአማርኛም ሲናገሩ ወጋቸውን ለማስረዳት ተረት የሚያበዙ ፣ ከዚህ በፊት ከነበሩት ኃላፊዎች እንግሊዝኛ አቀላጥፈው የሚናገሩ አንደበተ ርቱዕ ግርማ ሞገስ ያላቸው ፣ በአለባበሳቸው ጸዳ ያሉ ትክክለኛ የአንድ ሃገር ዲፕሎማት ክብርን የተጎናጸፉ ኃላፊ ነበሩ ።
* ከግማሽ ሚሊዮን የማያንሱ ኢትዮጵያውያን የኮንትራት ሰራተኞች ባለፉት ሶስትና አራት አመታት የገቡ ሲሆነ ኮንትራት ሰራተኞች ስለመጡበት ውል አቶ ዘነበ በጀርመን ራዲዮ ውይይት ፕሮግራም ተጠይቀው በኢትዮጵያና በሳውዲ በመንግስት መካከል የሁለትዮሽ የስራተኛ ልውውጥ ስምምነት አንደሌለ በግላጭ የነገሩን ኀላፊም ናቸው ።
* አቶ ዘነበ ከበደ ከዚህ በፊት በቆንስሉ ውስጥ የነበረውን የበከተ ቢሮክራሲና ኢ ፍትሃዊ አመራር በአደባባይ የተናገሩ ደፋርም ናቸው። ነዋሪው በግዳጅ ምንም የገንዘብ መዋጮ ሲጠይቁ ያልተሰሙ ፣ ኮሚኒቲው ያልሆነ ምንገድ ሲሄድ እንደ በላይ ጠባቂነት ኢ ፍትሃዊ አካሔዱን እያዩ ሲያልፉም ታይተዋል። ለዚህ ተጠቃሹ ትምህርት ቤቱ በኮሚኒቲው ለከፋ አደጋ ሲዎድቅ የተመለከቱበት አካሔድ ሲሆን በመጨረሻው ሰአት ገብተው 120 ሽህ የሳውዲ ሪያል ከዝርፊያ አዳንኩ ብለው ቢነግሩንም ዛሬ ድረስ የ3000 ታዳጊዎችና የ200 መምህራንና ሰራተኞች ያቀፈው መመኪያችን በጅዳ የኢትዮጵያውያን አለም አቀፍ ትምህርት ቤቱን ከአደጋ አላወጡትም ። ያም ሆኖ ለትምህርት ቤቱ የተዝረከረከ አሰራር ምክንያትየየተባሉ አንዳንድ መሰረታዊ ለውጦችን ግን በቅርብ

የጤፍ ምርትን ለውጭ ገበያ ! ይቁም ሊባል የሚገባ ፤

አሰግድ ኣረጋ
(ኮለምበስ – ኦሃዮ)
ሰሞኑን ስለጤፍ ምርታችን የባዕዳኑ ብዙሃን መገናኛ አጀብ እያሉን ነው፤ ለዘመናት የተደበቀው የዘሩ ገመና መጋለጡን እየነገሩን ነው፤ ስለያዘው ንጥረ ነገር፣ ስለጤናማነቱ፣ በምዕራቡ ገበያ ስለመፈለጉ፣ ከሁለም በላይ ስለ ውጭ ምንዛሪ ምንጭነቱ። ምግብነቱ ተትረፍርፎ የኢትዮጵያ ህዝብ ማስቀመጫ – ቦታ ያጣ ይመስል፣ የወንዙ ልጆች ጭምር ፣ ጤፍ-የጤፍ ዘር፣ እንጀራ ፣ ብሰኩት፣ ኬክ ሆኖ ምግብ በዝቶበት ለሚቀናጣው ለውጭ ገበያ እንዲነጉድ ከምዕራባውያኑ ጋር አብረን ከበሮ እየደለቅን ነው፤ አደብ ልንገዛ ይገባል።
ባለሙያዎቹ ወቅታዊና በቂ መረጃ እሰካላስጨበጡን ድረስ፣ በዚህ ፁሁፍ አቅራቢ ዕምነት፣ ምርታማነቱ ባለህበት እርገጥ የሆነውንና – በደሃው ገበሬ ማሳ ዛሬም ሆነ የዛሬ 100 ዓመት በሄክታር ከዘጠኝ ኩንታል ያልዘለለውን ፣ ተገቢ የምርምርና ጥናት እገዛ በዙሪያዉ ያላንዣበበውን ይህን ብቸኛ የኢትዮጵያ ልጅ – ጤፍ ፣ አሁን ባለበት ደረጃ ለዉጭ ገበያ በውጭ ምንዛሪ ምንጭነት በሰፊው ለማቅረብ የተያዘው እንቅስቃሴ የምርቱንም ሆነ የህብረተስቡን የኑሮ ዕውነታ ያላገናዝበ ፣ከፈረሱ ኮርቻው ዓይነት ነው። በምርቱ ህልውናና በሸማቹ የዕለት ተዕለት ኑሮ ላይ ያልተፈለገ ጦርነት ክተት የማለት ያህል ነው። በመንግስት በኩል ቆም ተብሎ እነደገና ሊፈተሽ የሚገባ አብይ ብሔራዊ ጉዳይ ነው።
ጤፋችን በመሰረቱ የማንነታችን መግለጫ፣ ረሃብን ተዋጊ – ብሄራዊ ጦራችን ነው፤ ድንበር አስከባሪያችን ነዉ። “የዕለት እንጀራችንን አታሳጣን” እያልን ለፈጣሪ ቢያንስ በቀን አንዴ፣ ከሆነልንም ሶስቴ የምንጸልይለት የጤናችን ምሰሶ ነው፤ ከሚያመጣው ዶላር ይልቅ የሚያስታግሰው የሚሊዮን ረሃብተኛ ሆድ ሚዛን የደፋ ነው፤ በየሶስትና አራት ዓመቱ አንገት አስደፊና ብሄራዊ ውርደት የሆነውን የልመና እጅ ከመዘርጋት የሚያድን ነው። ለእኛ ለዜጎቿ ምርቱ ከቡናና ከወርቃችንም በላይ ነው፤የሱስ ማርኪያ ወይም ሠርግና በዓል እየተጠበቀ ብቅ የሚል ማጌጫ አይደለም፤ ሳይተርፈን ቡናና ወርቅ ለውጭ ገበያ ብንልክ በሕብረተሰባችን ማህበራዊ ህይወት ውስጥ የሚያመጣው ቀውስ የለም፣የሚበጅ እንጂ። ሳይተርፈን የጤፍ ዘርን በጥሬውም ሆነ በእንጀራ ለውጭ ገበያ መስደድ ግን ሀገራዊ ጥቃት ነው። እኛነታችንን ሳያስከብር ከሀገር እንዳይወጣ፣ ለባዕዳን ሲሳያ እንዳይሆን በያለንበት ዘብ ልንቆምለት
ያስፈልጋል፤ የመስኩ ባለሙያዎች ከምርምር ጣቢያችው ወደ ህብረተስቡ መድረክ ወጣ ብለው ስለ ጤፍ
teff3
ልዩ ባህርይ፣ ኢትዮጵያዊነት፣ ሊነግሩንና ጥብቅና ሊቆሙ ይገባል፤ የጤፍ ምርት ያለበትን የምርታማነት ደረጃ ሊተነትኑልን ፣ ለውጭ ምንዛሪ የመዋልን ብሄራዊ ጠቀሜታና ጉዳት ግንዛቤ ሊያስጨብጡን ያሻል፤ብሄራዊ ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት ከመከላከሉ ላይ ኢትዮጵያዊ ሃይላችንን ማሳረፉ ላለውና ለመጪው ትውልድ ባለውለታ ያደርገናል።
በመሰረቱ ፣ የጤፍ ዘርን ህለውና የተፈታተነ የክተት ጥሪ ሲደረግ ይህ የመጀመሪያው አይደለም፤ በደርግ ዘመነ መንግስት የገበሬው የጤፍ ማሳ ምርታማነታቸው ከፍ ባሉ አዝዕርቶች እንዲተካ የሚያደርግና በመንግስት የተደገፈ “ጥናት” ቀርቦ ለአፈጻጸሙ በተወሰኑ የሀገሪቱ ክልሎች ሸብ-ረብ ተብሎ ነበር። ጥናቱ ምርታማዎቹ በቆሎ፣ ስነዴና ድንች ምርታማ ያልሆነውን የጤፍ ዘር ቢተኩ፣ የሀገሪቱን ዓመታዊ የምርት እጥርት ከመሸፈን አለፈው ለመጪው አመት የሚሻገር ምርት ለማከመቸት እንደሚቻል ያስረገጠ ነበር። ተግባራዊነቱ ከአንድ ዓመት አልተሻገረም። በይዘቱ ከዛሬው ጥሪ ቢለይም በገበሬው ኑሮና በጤፍ ህልውና ላይ ጥሎት የነበረው አደጋ ተመሳሳይ ተፅእኖ ነበረው። ውሳኔውንም ሆነ አፈጻፀሙን የተቃወሙ ጥቂት ወገኖች ነበሩ፤

በሳንሆዜ ከተማ ለወራት የታቀደው የወያኔ የማጭበርበር ሴራ በሚያሳፍር መልኩ ተጠናቀቀ

እራሱን የአባይ ግድብ ካዉንስል ብሎ የሚጠራው የወያኔ ስርጎ ገቦች እና የባንዳወች ቡድን ለወራት ለወያኔ ቱባ ባለስልጣናት እጅ መንሻ የሚሆን ገንዘብ የማግኛ ዘዴ ላይ መዶለት እንደጀመረ ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያዉያን ወዲያውኑ ውጥኑን ስላወቅን በመሃከላቸው ሰርጎ በመግባት እያንዳንዶን እቅዳቸውን ስንከታተል ቆይተናል። የሴራው ዋንኛ የባንዳነት ሚና ተጫዋቾች ቀድሞውንም ለወራሪው የኢጣልያ ጦር እንቁላል አቀባይ ከነበሩ ቤተስብ የበቀሉ መሆናቸውን ስንረዳ ደግሞ ልባችን በሃዘን ደምቶል።በጣሊያን ወረራ ዘመን ድልድይና ህንጻ በመሰራቱ ወራሪው ጦር ይግዛን ያላለውን እና ነጻነቱን ያስቀዳመውን ህዝባችን ዛሬ የወያኔ ደናቁርት ካድሬዎች በህዝብ ጠኔ የትላልቅ ህንጻ ባለቤት እና የባለዘመናዊ ተሽከርካሪ ባለቤት መሆናችው ያደባባይ ሚስጥር ሆኖ ሳለ፤ ላለፉት ሃያሶስት አመታት የህዝባችን ኑሮ ከድጡ ወደማጡ ማምራቱ እየታወቀ ‘’ልማታዊ’’ የሚል ጭምብል ለብሰው ለማደናገር መሞከራቸውን ከጅምሩ በቁጭት ተከታትለናል።
ሴራው ወደ ተግባር የሚለወጥበት እለት እንደደረስም በከተማው የምንኖር ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ሃይማኖት፤ቋንቋ እና የብሄር ልዩነት ሳይከፋፍለን የእምነት እዳ የሆነውን እና በቃልኪዳን የወረስነውን ስንደቃችንን በማንገብ በቦታው ተገኝተን ካሃዲዎችን ተቃውመናል። ካአባይ በፈት ስብአዊ መብትን መገደብ ይገደብ ፤ ወያኔ ከፋፋይ ነው ፤ ወያኔ ህዝባዊ ውክልና የለውም፤ አላግባብ የታስሩ የሃይማኖት እና የፖለቲካ እስረኞች ካለምንም ቅድመ ሁኔታ ይፈቱ፤ ሌሎችንም መፈክሮች በማሰማት እና መዝሙሮችን በመዘመር የተነቃቃ እና የሚያስደንቅ ወኔ የተላበስ ጨዋነታችን አሳይተናል።
በሃገር ወዳዱ ተቃዋሚ ወኔ ልባቸው የራደው የወያኔ ጀሌዎች ባለ አራት ስኮድ የፖሊስ ሃይል እና ከአስር በላይ የግል ጸጥታ ስራተኞች በማስመጣት ግቢውን ለማጠር ቢሞክሩም ኢትዮጵያዊ ጨዋነትን የተላበሰው ተቃዋሚ ሃገር ወዳድ ለጸጥታ ሰራተኞች ህግ አክባረነቱን በማሳየት መብቱን ግን ሳይነጠቅ ድምጹን አሰምቶል። ተቃወሞውን ከሰአት በሆላ በስምንት ሰአት ግድም የጀመረው ሃገር ወዳድ እስክ ምሽቱ ሁለት ስአት በቦታው የተገኘ ሲሆን ጨለማን ተገን አድርገው ከገቡ ባንዳዎች በተጨማሪ በወያኔ ጉዳይ አስፈጻሚነት የሚታወቁ ክሃዲወች ፤ ስለ ወያኔ አንጻራዊ ግልጽነት የሌላቸው ወይንም ከወያኔ ህልፈት በፊት ድርሻቸውን መውስድ

Wednesday, February 12, 2014

የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ መልዕክት ከዝዋይ ማረሚያ ቤት፡ ሰው ለሆኑ ሰዎች በሙሉ!

በጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ፤ ከዝዋይ ማረሚያ ቤት
webshet taye
‹‹ይህንን ስለመሳሰሉ ጉዳዮች መወያየት ክልክል ነው፡፡›› በማለት በተንጎላጀጀ ድምፅ ጠባቂው ተናገረ፡፡ ቀጠል አደረገናም ‹‹መነጋገር የምትችሉት ስለቤተሰብ ጉዳዮች ብቻ ነው›› በማለት ተናገረ፡፡ ይህን ከላይ ያለውን ሐሳብ የሚመለከት ማንኛውም አንባቢ፣ ጉዳይ የተፈፀመው እዚህችው እማማ ኢትዮጵያ ሰማይ ስር ባሉ አጃኢበኛ እስር ቤቶች፣ ቤተሰብ መጠየቂያው እንደሆነ መጣራቱ አይቀርም፡፡
ይሁንና በመግቢያው ላይ ያለው ጽሑፍ ተቀንጭቦ የተወሰደ ‹እናት› ከተሰኘውና እ.ኤ.አ. በ1906 ከታተመው የስመ ጥሩው ሩስያዊ ደራሲ ማክሲም ጎርኪይ ታሪካዊ ልቦለድ ገፅ 102 ላይ ነው፡፡ የዛሬ 108 ዓመት አካባቢ ማለት ነው፡፡ አቤት ርቀቱ!… ይህ ርቀት

Ethiopian government spying on U.S.-based journalists

February 11, 2014 3:58 PM EST — The Post’s Craig Timberg breaks down a new report by digital watchdog group The Citizen Lab, which suggests the Ethiopian government is hacking the computers of Ethiopian journalists in the D.C. area. (Davin Coburn / The Washington Post)
Mesay Mekonnen was at his desk, at a news service based in Northern Virginia, when gibberish suddenly exploded across his computer screen one day in December. A sophisticated cyberattack was underway.
But this wasn’t the Chinese army or the Russia mafia at work.
Instead, a nonprofit research lab has fingered government hackers in a much less technically advanced nation, Ethi­o­pia, as the likely culprits, saying they apparently bought commercial spyware, essentially off the shelf. This burgeoning industry is making surveillance capabilities that once were the exclusive province of the most elite spy agencies, such as National Security Agency, widely available to governments worldwide.
The targets of such attacks often are political activists, human rights workers and journalists, who have learned the Internet allows authoritarian governments to surveil and intimidate them even after they have fled to supposedly safe havens.
(Astrid Riecken/For The Washington Post) - Neamin Zeleke, managing director of Ethiopian Satelite Television, suspects that the Ethiopian government has employed spyware to identify opposition supporters.
(Astrid Riecken/For The Washington Post) – Neamin Zeleke, managing director of Ethiopian Satelite Television, suspects that the Ethiopian government has employed spyware to identify opposition supporters.

That includes the United States, where laws prohibit unauthorized hacking but rarely succeed in stopping intrusions. The trade in spyware itself is almost entirely unregulated, to the great frustration

Tuesday, February 11, 2014

Ethiopia: 2.7 Million Ethiopians May Need Food Help

By Yonas Mulatu
Ethiopia finds itself in critical need of donors’ assistance, in order to feed 2.7 million people. This announcement comes not long after its leaders were upbeat, reporting a bumper harvest of 231 million quintals of grain for the current fiscal year.
When donors and Ethiopian authorities met on January 24, 2014, to agree on the projection of the volume of humanitarian assistance needed for 2014, the resultant crucial document-the joint Government and Humanitarian partners’ Document-showed that 2.7 million of the 91 million people in the nation, according to the latest estimate by the World Bank are in need of humanitarian aid.
The total food requirement is estimated at 388,635 MT. This is broken down to 314,684 MT of cereals, 31,468 MT of pulses, 9,441 MT of oil and 33,042 MT of blended or supplementary food.
This comes against the government’s recent announcement that agricultural productivity in the nation is projected to grow in leaps and bounds.
Despite the normal and above normal 2013 meher rains, which further improved the food security situation in the country, humanitarian challenges will continue in 2014 in north eastern Amhara, Afar and the southern Tigray regions. These are all areas that receive inadequate seasonal rainfall. There is also a focus on other areas that could be affected by various hazards, like – floods, conflicts, crop pests and diseases, stated the report.
food
Water shortages persist in the drought-prone areas in northeastern Afar, South Region, southeastern

አዲስ አበባ እና ጅማ ሌሊቱን በግድግዳ መፈክሮች ደምቀው አደሩ

 

ድምጻችን ይሰማ/ሰኞ የካቲት 3/2006
በትናንትናው ሌሊት በተለያዩ የአዲስ አበባ አካባቢዎች እና በጂማ ከተማ በርካታ የግድግዳ ላይ መፈክሮች ተጽፈው ማደራቸው ተዘገበ! በጂማ በራሪ ወረቀትም ተበትኗል!!!
በአዲስ አበባ ወደአስኮ በሚወስደው መንገድ በጀኔራል ዊንጌትና አካባቢው፣ እንዲሁም በጦር ሀይሎች መስመር እስከ ቤተል ድረስ ባሉ ቦታዎች በግድግዳዎች ላይ ተጽፈው ያደሩት እኒሁ መፈክሮች የሰላማዊ ትግሉን መንፈስ የሚያንጸባርቁና የህዝበ ሙስሊሙ መብት እንዲከበር፣ ታሳሪዎችም እንዲፈቱ የሚጠይቁ ነበሩ፡፡ ከተጻፉት መፈክሮች መካከል ‹‹ድምጻችን ይሰማ! ኮሚቴው ይፈታ! ህገ መንግስቱ ይከበር! የታሰሩት ይፈቱ!›› የሚሉት ጎልተው የወጡ መሆኑም ታውቋል፡፡
በተመሳሳይ ሁኔታ በጂማ ከተማም በግድግዳዎች ላይ በርካታ መፈክሮች ተጽፈው ማደራቸው የተዘገበ ሲሆን በከተማዋ ሌሊቱን እጅግ በርካታ በራሪ ወረቀት ተበትኖ ማደሩና የከተማዋ አስተዳደርም በሁኔታው መደናገጡን ማወቅ ተችሏል፡፡
ካሁን ቀደምም በተለያዩ ጊዜዎች ብሶቱን በግድግዳ ላይ ጽሁፎች (ግራፊቲ) ሲገልጽ የቆየው የኢትዮጵያ ህዝበ ሙስሊም ከሁለት አመታት በላይ በሰላማዊ መንገድ ሲታገል የቆየ ሲሆን የተለያዩ የሰላማዊ ትግል ዘዴዎችን በመጠቀምም ለመብቱ መከበር የሚያደርገውን ጥረት ቀጥሏል፡፡
muslim 2

muslim
muslim3
yesema dimstachin
yesema
ምንጭ፣ http://www.zehabesha.com/amharic/archives/12699

Monday, February 10, 2014

Health: የጨጓራ ህመሜ ወደ ካንሰርነት ተቀይሮ ይሆን? መፍትሄውን ጠቁሙኝ እባካችሁ

ዕድሜዬ 43፣ ፆታዬ ወንድ፣ ስራዬ ደግሞ በግል ስራ የምትዳደር፣ ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባት ነኝ፡፡ ከልጅነቴ ጀምሮ የተጠናወተኝ ጨጓራ እስካሁን ያሰቃየኛል፡፡ አንቲ አሲድ ሽሮፕና የጨጓራ ክኒኖች ቀለቦቼ ናቸው፡፡ በሳምንት ውስጥ ውስጤ ሳይቃጠል በሰላም የማሳልፋቸው ቀናት ሁለት አይሞሉም፡፡ የጭንቀቴ መንስኤ ግን ይህ የጨጓራ ህመም ብቻ እንዳይመስላችሁ፡፡ እንደ እኔው በኃይለኛ ጨጓራ ሲቸገር የነበረው አባቴም በመጨረሻ ችግሩ የጨጓራ ካንሰር ሆኖ ተገኘ፡፡ ሐኪሞቹም በኦፕሬሽን ሊሞከር ከሚቻለው በላይ ተስፋፍቷልና ጨረር ይሞከርለት ተብሎ ነበር፡፡ እሱም ብዙም ሳይረዳው ካረፈ ዓመት ሞላው፡፡ እናም እኔም ጨጓራዬ በለበለበኝ፣ ቃር በበዛብን ቁጥር ውስጤን ከሚሰማኝ የማቃጠል ፀባይ ይበልጥ የሚረብሸኝ ወደ ካንሰርነት ተቀይሮ ይሆን? ወይ የሚለው ስጋቴ ነው፡፡ ይሄን ስጋቴን በምን ላጥፋው? ወደ ካንሰርነት ተቀይሮ ከሆነስ የኦፕሬሽ ጥቅም እምን ድረስ ነው?
ተድላ ነኝ

ask your doctorየዶ/ር ዓብይ ምላሽ፦ ውድ ተድላ ጥያቄህን ከአክብሮት ጋር በሚከተለው መንገድ አስተናግደነዋል፡፡ በተለምዶ ጨጓራ እያልን የምንጠራው ህመም ለጨጓራ ብቻ የተወሰነ ህመም ሳይሆን ትንሹን አንጀት ጨምሮ በተናጠል ወይንም በጋራ የውስጥ ግድግዳቸው ተልጦ ሲቆስል የሚኖር የማቃጠል የህመም ስሜት ነው፡፡ ቃር፣ ደረት እና ከእምብርት በላይ ማቃጠል፣ ጀርባ እና ውስጥ እጅ መንደድ፣ ማግሳት፣ ማቅለሽለሽና ማስመለስ ሁሉ ከጨጓራ ህመም ምልክቶች ሊመደቡ ይችላሉ፡፡ የጨጓራ ካንሰርም ተመሳሳይ ምልክቶች ሊኖሩት ሲችሉ ጨጓራ ካንሰር ቁስሉ የሚገኘው ግን እዛው ጨጓራ ውስጥ ብቻ ነው፡፡ የካንሰርነት ባህሪይ ያላቸው ሴሎች ግን ከጨጓራም አልፈው አካባቢውን ሊያዳርሱት ወይንም በደም እና ሊምፍ አማካኝነት ወደ ሩቅ ቦታ ሊዛመቱ ይችላሉ፡፡
ውድ ዓለሙ አባትህን በጨጓራ ካንሰር ማጣትህ ጭንቀትህን ቢያንረው አያስገርምም፡፡ አስፈላጊውን ምርመራዎች በማድረግ ግን ይህን ጭንቀትህን ማስወገድ ትችል እንደነበር ስንነግርህ አሁንም አልረፈደምና ምርመራዎችን ልታደርጋቸው እንደምትችል ልናሳስብህ እንወዳለን፡፡
በመጀመሪያ የጨጓራ ካንሰር ጠቋሚ ምልክቶችን ለማብራራት ያህል የሚከተሉትን ነጥቦች ልብ በል፡፡ የጨጓራ ካንሰር ዕድሜ ሲገፋ

Sunday, February 9, 2014

የቤተ መንግስት ዙሪያ መፈክሮች!

 

ከቤታቸው ሽፈራው
ድሮ በቤተ መንግስት ዙሪያ ሳልፍ የሆነ ነገር ይጫጫነኝ ነበር፡፡ በቃ! ቤተ መንግስቱ አንዳች ጣኦት የሚመለክበት፣ አሊያም ባዕድ ነገር የሞላው አድርጌ ስለምቆጥረው በአካባቢው ማለፍ ይከብደኝ ነበር፡፡ አሁን ግን ቤተ መንግስቱ አጥር ላይ የተሰቀሉት ጽሁፎች ይህን ድባብ በትንሹም ቢሆን ቀይረውልኛል፡፡ እነዚህ መፈክሮች ሁሌም ያስፈግጉኛል!
meles fun
የአቶ መለስ ሞት ከተነገረ በኋላ እንደ ማንኛውም የአዲስ አበባ ነዋሪ ቤተ መንግስት የመግባት እድል ባገኝም ለመግባት ደስተኛ አልነበርኩም፡፡ አንድ ቀን እንደምንም ደፍሬ በለቅሶ ስም ይህን የምጠላውን ቤተ መንግስት ለመጎብኘት ወንድሜን ሳማክረው ‹‹መለስን ያልሰራውን ሰራ እያሉ የሚዘሉ የሚፈርጡትን ካድሬዎች ስናይ ሳቃችን ያመልጠናል፡፡ ይቅርብን!›› የሚል ጠቃሚ ምክር ስለለገሰኝ ቤተ መንግስቱን ሳላየው ቀርቻለሁ፡፡
በእርግጥ ቤተ መንግስት ውስጥ ለማስመሰል ሲዘሉ የነበሩትን ካድሬዎች በኢቲቪ መስኮትም አይቼ ሆዴን ጨብጩ ስቄያለሁ፡፡ የፈረንሳይ ልጆች ደግሞ ይህን የካድሬዎች የለበጣ ለቅሶ ‹‹አሸባሪ በለኝ፣ አንድ ለአምስት ጠርንፈኝ፣ የምርጫ ኮረጆ ልገልብጥልህ፣

Thursday, February 6, 2014

ስልክ ጠላፊው ሰላይ “ጋዜጠኛ”

በማህሌት ነጋ (ሲያትል)
ከሁሉ የእኔን ቀልብ የሳበው የቀጂው ማንነት ነበር። ለማጣራት ያደረኩት ጥረት ብዙም ግዜ አልፈጀብኝም። አበበ ገላው በዚሁ “ሊክድ” በተባለው ቅጂ “እኔ ከሞትኩም እንደ ሃየሎም መጠጥ ቤት በከንቱ መሞት አልፈልግም። መሞት የምፈልገው ለአላማ ነው ይላል።” በዚህ ግዜ አንድ ሳቅ ይሰማል። የኢያጎ ሳቅ። ዳዊት ከበደ ስለመሆኑ ብዙም አልተጠራጠርኩም።
dawit kebede cellphone
ሰሞኑን አንድ ሚስኪን ጋዜጠኛ ነኝ ባይ ከአንድ የከሰረ ፖለቲካኛ ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርግ በቪዲዮ ለቆ ስለነበር ለሶስት ደቂቃ ያህል ተምልክቼ ጭንቅላቴን በሃዘን እየነቀነኩ ዘጋሁት። እኔን ጨምሮ በርካቶች ድረ ገጾችን የምናስሰው መረጃ ፍለጋ እንጂ የከሰሩ ግለሰቦችን ደረቅ ወግ ለማዳመጥ እንዳልሆነ ለማንም ግልጽ ነው። በአንድ ወቅት ያዙን ልቀቁን ይሉ የነበሩት ሁለት ግለሰቦች የዛሬን አያድርገውና ኢትዮጵያዊያን እንደ ማንዴላ የነጻነት ታጋዮች አድርገው ያከብሯቸው ስለነበር ድምጻቸው የጎላ በራስ መተማመናቸው ከውስጣቸው ሞልቶ በአፋቸው ይገነፍል ነበር። ዛሬ ግን ድምጽ አጥሯቸው ቀልብ እርቋቸው ሲንሾካሾኩ ያየ ሁሉ እንደ እኔ ከንፈር መጦ የሁለቱን ምስኪኖች ወግ በግዜ ዘግቶ ወደ ስራው እንደሚመለስ ብዙም አያጠራጥርም።
“ምስኪኖች እነማን ናቸው?” እንደማትሉኝ እርግጠኛ ነኝ:: የአውራምባው ዳዊት ከበደና የኢዴአፓው ልደቱ አያሌው ጉዳይ

Wednesday, February 5, 2014

አማራውን በተሳደቡት አቶ አለምነው መኮንን ላይ በባህር ዳር ሰልፍ ሊደረግ ነው፤ በአድዋና አዲስ አበባ የአድዋ ድል በዓል ዝግጅቶች ይኖራሉ

– አማኑኤል ዘሰላም
የአንድነት ፓርቲ፣ በሶስት ከተሞች ታላላቅ ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎች፣ ለማድረግ መወሰኑን ከሚሊየነሞች ድምጽ ለነጻነት ፌስቡ ገጽ አነበብኩ። እንቅስቃሴዎቹ የሚደረጉባቸው ከተሞች፣ አድዋ፣ አዲስ አበባ እና ባህር ዳር ናቸው። በአድዋ እና በአዲስ አበባ ከሌሎች ደርጅቶ ጋር በጋራ በመሆን (መኢአድ፣ አረና፣ ትብርር፣ መድረክ..) ፣ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለጥቁር ሕዝቡ ሁሉ ኩራት የሆነውን የአድዋ ድል በማሰብ ትልቅ አከባባር ለማድረግ ነው የታቀደው። በአድዋና በአዲስ አበባ ባሉ ብዙ ህዝብ ሊይዙ በሚችሉ አደባባዮች አከባበሩ ሊደረግ እንደሚችል ግምት ቢኖርም ፣ የአንድነት ፓርቲ የአከባበሩ ይዘት፣ ሰዓትና ቦታን ገና ይፋ አላደረገም።
alemenew mekonn
በባህር ዳር የሚደረገዉ ግን ከአድዋና ከአዲስ አበባዉ የተለየ ነዉ የሚሆነው። በቅርቡ የአማራ ክልል ም/ ፕሬዚዳንት እና የብአዴን ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ አለምነው፣ በክልሉ የሚኖረው ሕዝብ ላይ የሰነዘሩት ጸያፍና ከአንድ መሪ የማይጠበቅ አባባሎችን በመቃወም የሚደረግ ሰላማዊ ሰልፍ ነዉ። ጉዳዩ አንድ ሰው የተናገሩት ቢሆንም፣ ኢሕአዴግ እንደዚህ አይነት ሕዝብን የናቀና ያዋረደ አስተያየት የሰጡ ባለስልጣን ከሃላፊነታቸው ወዲያዉኑ እንዲነሱ አለማድረጉ፣ በሕግም አለመጠየቁ፣ ችግሩ ከግለሰብ አልፎ

Abebech Gobena: Miraculous Obedience in Africa’s Mother Teresa

By ketchupandfrogsoup
Abebech Gobena invited us to have lunch with her after we assessed her orphanage. We were served spaghetti with red pepper flakes in it, and coleslaw that burst like cold, wet fireworks inside my mouth. Then her tale began. I was a child, a limp and starving pile of bones, hanging on every drop of life that slipped through her yellow teeth.
abebech gobena
When the story began, Gobena was younger than myself—18 perhaps—and already married. She spoke that God was calling her to go on a pilgrimage. She walked forty days in fasting and prayer, until she reached a northern Orthodox temple in Ethiopia. When she arrived, in the temple’s shadow she saw black masses covering the ground. Bodies like decks of cards were being folded and stacked